"የአውስትራሊያ ቀን ለአገር አንድነት ሲባል በአውስትራሊያ ፌዴሬሽን ምስረታ ዕለት ቢከበር እላለሁ" አሰፋ በቀለ

Community

Assefa Bekele (L), The Australian national flag flies alongside the Aboriginal flag atop the Sydney Harbour Bridge (R). Source: Getty and A.Bekele

ጃኑዋሪ 26 በየዓመቱ ዑደቱን ጠብቆ ብቅ ሲል የአውስትራሊያ ቀን አከባበር ለነባር ዜጎች "የወረራ" እና "የሐዘን" ቀን ሆኖ፤ ለሌች "የአውስትራሊያ ዕለተ ልደት" ተደርጎ በመታየት ብርቱ ክርክሮችን ያስነሳል። የቀድሞው የኒው ሳውዝ ዌይልስ ብላክታውን ፖሊስ መድብለባሕል ማኅበረሰብ አገናኝ መኮንን አሰፋ በቀለ፤ ለበርካታ ዓመታት የታደሙበትን የMyall creek የጅምላ ግድያ ዝክረ መታሰቢያና የይቅርታ ሥነ ሥርዓትን ከአውስትራሊያ ቀን ፋይዳ ጋር አሰናስለው ይናገራሉ።



Share
Follow SBS Amharic

Download our apps
SBS Audio
SBS On Demand

Listen to our podcasts
Independent news and stories connecting you to life in Australia and Amharic-speaking Australians.
Ease into the English language and Australian culture. We make learning English convenient, fun and practical.
Get the latest with our exclusive in-language podcasts on your favourite podcast apps.

Watch on SBS
SBS World News

SBS World News

Take a global view with Australia's most comprehensive world news service