"የአውስትራሊያ ቀን ለአገር አንድነት ሲባል በአውስትራሊያ ፌዴሬሽን ምስረታ ዕለት ቢከበር እላለሁ" አሰፋ በቀለ

Assefa Bekele (L), The Australian national flag flies alongside the Aboriginal flag atop the Sydney Harbour Bridge (R). Source: Getty and A.Bekele
ጃኑዋሪ 26 በየዓመቱ ዑደቱን ጠብቆ ብቅ ሲል የአውስትራሊያ ቀን አከባበር ለነባር ዜጎች "የወረራ" እና "የሐዘን" ቀን ሆኖ፤ ለሌች "የአውስትራሊያ ዕለተ ልደት" ተደርጎ በመታየት ብርቱ ክርክሮችን ያስነሳል። የቀድሞው የኒው ሳውዝ ዌይልስ ብላክታውን ፖሊስ መድብለባሕል ማኅበረሰብ አገናኝ መኮንን አሰፋ በቀለ፤ ለበርካታ ዓመታት የታደሙበትን የMyall creek የጅምላ ግድያ ዝክረ መታሰቢያና የይቅርታ ሥነ ሥርዓትን ከአውስትራሊያ ቀን ፋይዳ ጋር አሰናስለው ይናገራሉ።
Share