"የአውስትራሊያ ቀን ለአገር አንድነት ሲባል በአውስትራሊያ ፌዴሬሽን ምስረታ ዕለት ቢከበር እላለሁ" አሰፋ በቀለ

Community

Assefa Bekele (L), The Australian national flag flies alongside the Aboriginal flag atop the Sydney Harbour Bridge (R). Source: Getty and A.Bekele

ጃኑዋሪ 26 በየዓመቱ ዑደቱን ጠብቆ ብቅ ሲል የአውስትራሊያ ቀን አከባበር ለነባር ዜጎች "የወረራ" እና "የሐዘን" ቀን ሆኖ፤ ለሌች "የአውስትራሊያ ዕለተ ልደት" ተደርጎ በመታየት ብርቱ ክርክሮችን ያስነሳል። የቀድሞው የኒው ሳውዝ ዌይልስ ብላክታውን ፖሊስ መድብለባሕል ማኅበረሰብ አገናኝ መኮንን አሰፋ በቀለ፤ ለበርካታ ዓመታት የታደሙበትን የMyall creek የጅምላ ግድያ ዝክረ መታሰቢያና የይቅርታ ሥነ ሥርዓትን ከአውስትራሊያ ቀን ፋይዳ ጋር አሰናስለው ይናገራሉ።



Share

Follow SBS Amharic

Download our apps

Watch on SBS

SBS World News

Take a global view with Australia's most comprehensive world news service

Watch now