SKIP TO MAIN CONTENT

በአባይ ወሃ ላይ ፍትሃዊ አጠቃቀም ይኑር በሚል መርህ ለአፍሪካ ህብረት የተጻፈ ይፋዊ ድብዳቤ

.
LR-Ato Abulla and Ato Solomon Source: Supplied

“ በአድዋ ላይ ያስመዘግብነውን ድል በአባይ ላይ መድገም ይኖርብናል” - አቶ አቡላ አጉዋ “ አባይን እንደቀላል አንየው ለአትዮጵያ እድገት መሰረት ነውና ” - አቶ ሰለሞን ከበደ


Published

Updated

Presented by Martha Tsegaw

Source: SBS


Skip to podcast episode content

“ በአድዋ ላይ ያስመዘግብነውን ድል በአባይ ላይ መድገም ይኖርብናል” - አቶ አቡላ አጉዋ “ አባይን እንደቀላል አንየው ለአትዮጵያ እድገት መሰረት ነውና ” - አቶ ሰለሞን ከበደ


በጀመርነው ወር መባቻ ጁላይ 1 ቀን 2020  በአባይ ወሃ ላይ ፍትሃዊ አጠቃቀም ይኑር በሚል ርዕስ የኢትዮጵያ ህብረ ብሄራዊ ድርጅት ለሰብአዊ መብቶች ይፋው ድብዳቤን ለአፍሪካ ህብረት ጽፏል ፡፡ በአባይ ላይ የሚደረግ ማንኛውም አይነት ድርድር በአፍሪካ ህብረት መታየቱ ለሁሉም አገራት የተሻላ አማራጭ መሆኑንም የኢትዮጵያ ህብረ ብሄራዊ ድርጅት ለሰብአዊ መብቶች ሰብሳቢ አቶ አቡላ አጉዋ እና አቶ ሰለሞን ከበደ የኢትዮጵያ ህብረ ብሄራዊ ድርጅት ለሰብአዊ መብቶች ጸሃፊ አሳስበዋል፡፡


Latest podcast episodes

Follow SBS Amharic

Download our apps

Watch on SBS

SBS World News

Take a global view with Australia's most comprehensive world news service

Stream now