“ሴፕቴምበር 13 አውስትራሊያ አቀፍ የቦንድና የስጦታ ገቢ ማስገኛ ይካሔዳል” - አቶ አያሌው ሁንዴሳና አቶ አዳሙ ተፈራ20:02Ayalew Hundesa (R) GERD (C) and Adamu Tefera Source: Suppliedኤስ.ቢ.ኤስ አማርኛView Podcast SeriesFollow and SubscribeApple PodcastsYouTubeSpotifyDownload (36.68MB)Download the SBS Audio appAvailable on iOS and Android አቶ አያሌው ሁንዴሳ - በአውስትራሊያ የኢትዮጵያውያን ሕዳሴ ግድብ ገቢ ማሰባሰቢያ ግብረ ኃይል ሰብሳቢና አቶ አዳሙ ተፈራ በአውስትራሊያ የኢትዮጵያውያን ሕዳሴ ግድብ ገቢ ማሰባሰቢያ ግብረ ኃይል ፀሐፊ ስለ ግብረ ኃይሉ ወቅታዊ እንቅስቃሴዎች ይናገራሉ።አንኳሮችየግብረ ኃይሉ ተልዕኮዎችየድርጊት መርሃ ግብሮችማኅበረሰባዊ ጥሪ ShareLatest podcast episodes"ልጄ 'ማሚ እኔ ይኼን ቆዳዬን አልወደምው፤ ቀዪሪልኝ' ሲለኝ የተሰማኝን ስሜት በቃል ለመግለፅ ይከብዳል። በጣም ነው የከፋኝ።" ወ/ሮ ጌጤ ነጋሽ"ጠብን፣ መቀየምን ትፈራለች፤ ፍቅርን፣ ሰው ማክበርን ትወዳለች። በእምነቷም፣ በልጆቿም በትዳሯም ጠንካራ ነበረች።" የወ/ሮ ወርቅነሽ ባለቤት አቶ አብርሃም ተዘራ ገሠሠፕሬዚደንት ዶናልድ ትራምፕ ኢራን ‘በጣም ትልቅ ስጦታ ሰጠችኝ‘ አሉኢትዮጵያ በዓለም 5ኛዋ ግዙፍ አበባ ላኪ ሀገር ተባለች