የአገር ቤት ምልከታ፤ “የአፋር ሕዝብ ኢትዮጵያዊነቱ፣ ሰው ወዳድነቱ፣ አክባሪነትና ኩሩነቱ ሳይነካ አይቻለሁ” አያሌው ሁንዴሳ
የሲድኒ - አውስትራሊያ ነዋሪዎች አቶ አያሌው ሁንዴሳና አቶ አንተነህ ገብረየስ፤ ከሁለትና ሶስት አሠርት ዓመታት በኋላ ሔደው ስላዩዋት አገረ ኢትዮጵያ ምልከታቸውን ያጋራሉ።
Share
LIVE, FREE and EXCLUSIVE

Published
By Demeke Kebede
Source: SBS
Share this with family and friends
የሲድኒ - አውስትራሊያ ነዋሪዎች አቶ አያሌው ሁንዴሳና አቶ አንተነህ ገብረየስ፤ ከሁለትና ሶስት አሠርት ዓመታት በኋላ ሔደው ስላዩዋት አገረ ኢትዮጵያ ምልከታቸውን ያጋራሉ።

