አቶ አያሌው ሁንዴሳ - የቀድሞው የኒው ሳውዝ ዌይልስ ኢትዮጵያውያን ማኅበረሰብ ማኅበር ፕሬዚደንትና አቶ ተስፋዬ እንደሻው- የቪክቶሪያ ኢትዮጵያውያን ማኅበረሰብ ማኅበር ፕሬዚደንት፤ ኢትዮጵያውያን አውስትራሊያውያንና ትውልደ ኢትዮጵያውያን በራስ ተነሳሽነት አውስትራሊያና ኢትዮጵያ ውስጥ ስለከፈቱት የባንክ ሂሳብ ዓላማና ግቦች ያስረዳሉ።
Share
LIVE, FREE and EXCLUSIVE

Ayalew Hundessa (L) and Tesfaye Endashaw (R). Source: A.Hundessaa and T.Endashaw
Published
By Kassahun Seboqa Negewo
Source: SBS
Share this with family and friends


