“ኢትዮጵያውያን - አውስትራሊያውያን የነፍስ ማዳን ጥሪያችንን እንዲደግፉ እንጠይቃለን” - አቶ በሪሁን ደጉ

Interview with Beryihun Degu

Beryihun Degu Source: SBS Amharic

አቶ በሪሁን ደጉ - በአውስትራሊያ የኢትዮጵያ ኤምባሲ ባለሙሉ ሥልጣን ሚኒስትርና ምክትል ሚሽን መሪ፤ በኮሮናቫይረስ ሳቢያ አገር ቤት ያሉ ኢትዮጵያውያንን ለመታደግ ኢትዮጵያውያን - አውስትራሊያውያን የተቻላቸውን ሁለገብ ድጋፍ እንዲያደርጉ የችሮታ ጥሪ መልዕክታቸውን ያስተላልፋሉ።



Share

Follow SBS Amharic

Download our apps

Watch on SBS

SBS World News

Take a global view with Australia's most comprehensive world news service

Watch now