“ኢትዮጵያውያን - አውስትራሊያውያን የነፍስ ማዳን ጥሪያችንን እንዲደግፉ እንጠይቃለን” - አቶ በሪሁን ደጉ

Beryihun Degu Source: SBS Amharic
አቶ በሪሁን ደጉ - በአውስትራሊያ የኢትዮጵያ ኤምባሲ ባለሙሉ ሥልጣን ሚኒስትርና ምክትል ሚሽን መሪ፤ በኮሮናቫይረስ ሳቢያ አገር ቤት ያሉ ኢትዮጵያውያንን ለመታደግ ኢትዮጵያውያን - አውስትራሊያውያን የተቻላቸውን ሁለገብ ድጋፍ እንዲያደርጉ የችሮታ ጥሪ መልዕክታቸውን ያስተላልፋሉ።
Share




