"በውጭ አገር የሚኖሩ ኢትዮጵያውያንና ትውልደ-ኢትዮጵያውያን እንዲረዱን ጥሪ እናቀርባለን"ቢኒያም በለጠ15:47Addis Alem Tsegaye, a member of the Ethiopian-Australian community (L), and Binyam Belete, founder of Mekedonia Charity Homes (R). Credit: AA.Tsegayeኤስ.ቢ.ኤስ አማርኛView Podcast SeriesFollow and SubscribeApple PodcastsYouTubeSpotifyDownload (11.15MB)Download the SBS Audio appAvailable on iOS and Android ቢኒያም በለጠ - የመቄዶንያ የአረጋውያንና አዕምሮ ሕሙማን ማዕከል መሥራች፤ የማዕከሉን የበጎ አድራጎት አገልግሎት ከ7,500 ወደ 20 ሺህ ተረጂዎች ከፍ ለማድረግ ስለሚያሻቸው እገዛ ያነሳሉ። ነዋሪነታቸው በብሪስበን አውስትራሊያ የሆነው ወ/ሮ አዲስ ዓለም ፀጋዬ ስለ ማዕከሉ የዓይን እማኝነታቸው በመግለጽ የኢትዮጵያውያንና ትውልደ- ኢትዮጵያውያንን የበጎ አድራጎት ሚና ያመላክታሉ።አንኳሮችየኢትዮጵያውያንና ትውልደ-ኢትዮጵያውያን ልገሳ ወቅታዊና ዘላቂ ችሮታዎችለበጎ አድራጊዎች የታክስ ተመላሽ ፖሊሲ ለኢትዮጵያምስጋናተጨማሪ ያድምጡ"የበጎ አድራጎት አገልግሎታችን አረጋውያንና የአዕምሮ ሕሙማንን ብቻ ሳይሆን በየቀኑ ጎዳና ላይ የሚደፈሩ ሴቶችንም የሚረዳ ነው"ቢኒያም በለጠShareLatest podcast episodesስንብት - ሩፋኤል ተሰማ"የቤት ግዢ ብድርን ከ10 ዓመት ባነሰ ጊዜ ውስጥ ከፍሎ መጨረስ ይቻላል" አቶ በፈቃዱ ወለሎሴናተር ማት ካናቫን የናሽናልስ ፓርቲ መሪ ሆነው ተመረጡአማርኛ፣ አፋን ኦሮሞ እና ሶማሊኛ የሰው ሠራሽ መረጃ ፍለጋ አገልግሎት ውስጥ ተካተቱRecommended for you10:21#104 Talking about school exams | NAPLAN