ቢኒያም በለጠ - የመቄዶንያ የአረጋውያንና አዕምሮ ሕሙማን ማዕከል መሥራች፤ የማዕከሉን የበጎ አድራጎት አገልግሎት ከ7,500 ወደ 20 ሺህ ተረጂዎች ከፍ ለማድረግ ስለሚያሻቸው እገዛ ያነሳሉ። ነዋሪነታቸው በብሪስበን አውስትራሊያ የሆነው ወ/ሮ አዲስ ዓለም ፀጋዬ ስለ ማዕከሉ የዓይን እማኝነታቸው በመግለጽ የኢትዮጵያውያንና ትውልደ- ኢትዮጵያውያንን የበጎ አድራጎት ሚና ያመላክታሉ።
አንኳሮች
- የኢትዮጵያውያንና ትውልደ-ኢትዮጵያውያን ልገሳ
- ወቅታዊና ዘላቂ ችሮታዎች
- ለበጎ አድራጊዎች የታክስ ተመላሽ ፖሊሲ ለኢትዮጵያ
- ምስጋና
Share






