"የበጎ አድራጎት አገልግሎታችን አረጋውያንና የአዕምሮ ሕሙማንን ብቻ ሳይሆን በየቀኑ ጎዳና ላይ የሚደፈሩ ሴቶችንም የሚረዳ ነው"ቢኒያም በለጠ16:45Biniyam Belete, Founder of Mekedonia Charity Homes. Credit: MCHኤስ.ቢ.ኤስ አማርኛView Podcast SeriesFollow and SubscribeApple PodcastsYouTubeSpotifyDownload (12.29MB)Download the SBS Audio appAvailable on iOS and Android ቢኒያም በለጠ - የመቄዶንያ የአረጋውያንና አዕምሮ ሕሙማን ማዕከል መሥራች፤ በወላጆቻቸው ቤት 40 አረጋውያንን በማስጠለልና የዕለት ጉርስ በማጉረስ የጀመሩት የበጎ አድራጎት ተግባር አሁን እንደምን በሩህሩህ ኢትዮጵያውያን እርዳታ ከ7,500 በላይ አረጋውያንና የአዕምሮ ሕሙማንን ለመታደግ እንደበቃ ይናገራሉ። ልገሳቸውን ለቸሩቱ ምስጋናን፤ የረድኤት እጆቻቸውን ለመዘርጋት ለሚሹቱ ጥሪያቸውን ያቀርባሉ።አንኳሮችየበጎ አድራጎት የሕይወት ጥሪ ግብራዊ ምላሽተግዳሮቶችና ስኬቶችአዛኝ ልቦችና ለጋሽ እጆችተጨማሪ ያድምጡ"በውጭ አገር የሚኖሩ ኢትዮጵያውያንና ትውልደ-ኢትዮጵያውያን እንዲረዱን ጥሪ እናቀርባለን"ቢኒያም በለጠShareLatest podcast episodesየአባቶች ቀን አከባበር በሀገረ አውስትራሊያ"አዲሱን ዓመት ስናከብር በአንድነቷ የጠነከረች ኢትዮጵያን ለትውልድ ለማስተላለፍ ጠንክራችሁ የምትቀጥሉበት ዓመት እንዲሆንላችሁ እመኛለሁ" አምባሳደር አንዋር ሙክታርለታላቁ የኢትዮጵያ ሕዳሴ ግድብ 233 ቢሊየን ብር ወጪ መደረጉን የኢትዮጵያ መብራት ኃይል አስታወቀየቀን መቁጠሪያችን የማንነታችንን መገለጫ እሴቶቻችን አንዱ ነው ፤ ይህንንም ቤ/ክ ብቻ ሳትሆን መላው ኢትዮጵያውያን የማስጠብቅ ሀላፊነት አለብን