"የበጎ አድራጎት አገልግሎታችን አረጋውያንና የአዕምሮ ሕሙማንን ብቻ ሳይሆን በየቀኑ ጎዳና ላይ የሚደፈሩ ሴቶችንም የሚረዳ ነው"ቢኒያም በለጠ

Biniyam Belete.jpg

Biniyam Belete, Founder of Mekedonia Charity Homes. Credit: MCH

ቢኒያም በለጠ - የመቄዶንያ የአረጋውያንና አዕምሮ ሕሙማን ማዕከል መሥራች፤ በወላጆቻቸው ቤት 40 አረጋውያንን በማስጠለልና የዕለት ጉርስ በማጉረስ የጀመሩት የበጎ አድራጎት ተግባር አሁን እንደምን በሩህሩህ ኢትዮጵያውያን እርዳታ ከ7,500 በላይ አረጋውያንና የአዕምሮ ሕሙማንን ለመታደግ እንደበቃ ይናገራሉ። ልገሳቸውን ለቸሩቱ ምስጋናን፤ የረድኤት እጆቻቸውን ለመዘርጋት ለሚሹቱ ጥሪያቸውን ያቀርባሉ።


አንኳሮች
  • የበጎ አድራጎት የሕይወት ጥሪ ግብራዊ ምላሽ
  • ተግዳሮቶችና ስኬቶች
  • አዛኝ ልቦችና ለጋሽ እጆች

Share

Follow SBS Amharic

Download our apps

Watch on SBS

SBS World News

Take a global view with Australia's most comprehensive world news service

Watch now