"የበጎ አድራጎት አገልግሎታችን አረጋውያንና የአዕምሮ ሕሙማንን ብቻ ሳይሆን በየቀኑ ጎዳና ላይ የሚደፈሩ ሴቶችንም የሚረዳ ነው"ቢኒያም በለጠ16:45Biniyam Belete, Founder of Mekedonia Charity Homes. Credit: MCHኤስ.ቢ.ኤስ አማርኛView Podcast SeriesFollow and SubscribeApple PodcastsYouTubeSpotifyDownload (12.29MB)Download the SBS Audio appAvailable on iOS and Android ቢኒያም በለጠ - የመቄዶንያ የአረጋውያንና አዕምሮ ሕሙማን ማዕከል መሥራች፤ በወላጆቻቸው ቤት 40 አረጋውያንን በማስጠለልና የዕለት ጉርስ በማጉረስ የጀመሩት የበጎ አድራጎት ተግባር አሁን እንደምን በሩህሩህ ኢትዮጵያውያን እርዳታ ከ7,500 በላይ አረጋውያንና የአዕምሮ ሕሙማንን ለመታደግ እንደበቃ ይናገራሉ። ልገሳቸውን ለቸሩቱ ምስጋናን፤ የረድኤት እጆቻቸውን ለመዘርጋት ለሚሹቱ ጥሪያቸውን ያቀርባሉ።አንኳሮችየበጎ አድራጎት የሕይወት ጥሪ ግብራዊ ምላሽተግዳሮቶችና ስኬቶችአዛኝ ልቦችና ለጋሽ እጆችተጨማሪ ያድምጡ"በውጭ አገር የሚኖሩ ኢትዮጵያውያንና ትውልደ-ኢትዮጵያውያን እንዲረዱን ጥሪ እናቀርባለን"ቢኒያም በለጠShareLatest podcast episodesስንብት - ሩፋኤል ተሰማ"የቤት ግዢ ብድርን ከ10 ዓመት ባነሰ ጊዜ ውስጥ ከፍሎ መጨረስ ይቻላል" አቶ በፈቃዱ ወለሎሴናተር ማት ካናቫን የናሽናልስ ፓርቲ መሪ ሆነው ተመረጡአማርኛ፣ አፋን ኦሮሞ እና ሶማሊኛ የሰው ሠራሽ መረጃ ፍለጋ አገልግሎት ውስጥ ተካተቱ