"የዕድርና ተጨማሪ ማኅበራዊ አገልግሎቶችን ለዕድርተኞቻችን እየሰጠን ነው" ብሩክ ዘውዱና ሃብታሙ ማንደፍሮ09:23Biruk Zewde (L), and Habtamu Mandefro (R). Credit: Zewde and Mandefroኤስ.ቢ.ኤስ አማርኛView Podcast SeriesFollow and SubscribeApple PodcastsYouTubeSpotifyDownload (8.31MB)Download the SBS Audio appAvailable on iOS and Android አቶ ሃብታሙ ማንደፍሮ የኢትዮ - አውስትራሊያ መረዳጃ ማኅበር ፕሬዚደንትና አቶ ብሩክ ዘውዴ የኢትዮ - አውስትራሊያ መረዳጃ ዕድር (የቀድሞው የሜልተን መረዳጃ ዕድር) ጸሐፊ፤ ስለ ዕድሮቻቸው አመሠራረትና ሚና ያስረዳሉ።Key Pointsዕድር ምሥረታዓላማአገልግሎቶችተጨማሪ ያድምጡ"ቪክቶሪያ አቀፍ የኢትዮጵያውያን መረዳጃ ዕድር ቢመሠረት መልካም ነው" ሃብታሙ ማንደፍሮና ብሩክ ዘውዴምክረ ሃሳብ፤ ክፍለ አገር / ቪክቶሪያ አቀፍ ዕድር እንደምን ማቆም ይቻላል?ShareLatest podcast episodesስንብት፤ የአውስትራሊያ ነባር ዜጎች የባሕል ተፋላሚዋ አክስት ሮዳ ሮበርትስመጽሐፍ ሻጮች ስልጠና ቢሰጣቸው ደስ ይለኛል፤ ለደራሲያን የሚሰጡት ክብር አናሳ ነው። በጣት የሚቆጠሩት ካልሆኑ በስተቀር።" ደራሲና ጋዜጠኛ ሃሊ ሙዘይን"ለመላው ኢትዮጵያውያንና የዓለም ሙስሊሞች እንኳን በሰላም አደረሳችሁ፤ ተቻችለን የምንኖር ያድርገን፤ መልካም ኢድ ይሁንልን" ሼህ አብዱራህማን ሐጂ ከቢር#106 Mmm or Hmm? Trying new and unusual food