"የዕድርና ተጨማሪ ማኅበራዊ አገልግሎቶችን ለዕድርተኞቻችን እየሰጠን ነው" ብሩክ ዘውዱና ሃብታሙ ማንደፍሮ09:23Biruk Zewde (L), and Habtamu Mandefro (R). Credit: Zewde and Mandefroኤስ.ቢ.ኤስ አማርኛView Podcast SeriesFollow and Subscribe Apple Podcasts YouTube Spotify Download (8.31MB)Download the SBS Audio appAvailable on iOS and Android አቶ ሃብታሙ ማንደፍሮ የኢትዮ - አውስትራሊያ መረዳጃ ማኅበር ፕሬዚደንትና አቶ ብሩክ ዘውዴ የኢትዮ - አውስትራሊያ መረዳጃ ዕድር (የቀድሞው የሜልተን መረዳጃ ዕድር) ጸሐፊ፤ ስለ ዕድሮቻቸው አመሠራረትና ሚና ያስረዳሉ።Key Pointsዕድር ምሥረታዓላማአገልግሎቶችተጨማሪ ያድምጡ"ቪክቶሪያ አቀፍ የኢትዮጵያውያን መረዳጃ ዕድር ቢመሠረት መልካም ነው" ሃብታሙ ማንደፍሮና ብሩክ ዘውዴምክረ ሃሳብ፤ ክፍለ አገር / ቪክቶሪያ አቀፍ ዕድር እንደምን ማቆም ይቻላል?ShareLatest podcast episodesወደ ጎን የተገፋውታሪክ፤ የአቦርጂናልና ቶረስ ሰርጥ ደሴተኞች አገልግሎት በአንዛክ ቀን#109 ዕድሜያቸው እየገፋ ስላሉ ወላጆች መናገርበኢትዮጵያ በቁልፍ መሠረተ ልማቶች ላይ ጉዳት የሚያደርሱ ሠራተኞችና ኃላፊዎችን በፅኑዕ እሥራት የሚቀጣ ረቂቅ አዋጅ ለሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት ቀረበየፖርት ኧርተር የጅምላ ግድያ 30ኛ ዓመት ዝክረ መታሰቢያ ተከናወነ