አቶ ሃብታሙ ማንደፍሮ የኢትዮ - አውስትራሊያ መረዳጃ ማኅበር ፕሬዚደንትና አቶ ብሩክ ዘውዴ የኢትዮ - አውስትራሊያ መረዳጃ ዕድር (የቀድሞው የሜልተን መረዳጃ ዕድር) ጸሐፊ፤ ከማኅበረሰብ አባላት እየተነሳ ያለውን የክፍለ አገር / ቪክቶሪያ አቀፍ ዕድር ምሥረታ የመነጋገሪያ ነጥብ አስመልክተው ምክረ ሃሳቦቻቸውን ያጋራሉ።
Share
LIVE, FREE and EXCLUSIVE

Published
Updated
By Kassahun Seboqa Negewo
Source: SBS
Share this with family and friends

