“የማኅበራችን ቅሬታ መነሻ በመቶዎች የሚቆጠሩ ሠራተኞች ያለ ክፍያ ለ90 ቀናት ዕረፍት እንዲወጡ መደረጉ ነው” - ቴክኒሺያን ማርቆስ የሱወርቅ

Technician Markos Yesuwerk (L), and Captain Yeshiwas Fentahun Source: Supplied
ካፒቴን የሺዋስ ፈንታሁን - የኢትዮጵያ አየር መንገድ ግሩፕ መሠረታዊ የሠራተኛ ማኅበር የቀድሞ ሊቀመንበርና ቴክኒሺያን ማርቆስ የሱወርቅ - የኢትዮጵያ አየር መንገድ ግሩፕ መሠረታዊ የሠራተኛ ማኅበር የወቅቱ ምክትል ሊቀመንበር፤ ስለ ሠራተኛ ማኅበሩ የቅሬታ መነሻ፣ ማኅበሩ ለመንግሥት ስላቀረበው የሠራተኛ መብቶች አቤቱታ ይዘትና የካፒቴን የሺዋስን የሥራ ስንብት ሁኔታ አንስተው ይናገራሉ።
Share