ካፒቴን የሺዋስ ፈንታሁን - የኢትዮጵያ አየር መንገድ ግሩፕ መሠረታዊ የሠራተኛ ማኅበር የቀድሞ ሊቀመንበርና ቴክኒሺያን ማርቆስ የሱወርቅ - የኢትዮጵያ አየር መንገድ ግሩፕ መሠረታዊ የሠራተኛ ማኅበር የወቅቱ ምክትል ሊቀመንበር፤ ስለ ሠራተኛ ማኅበሩ የቅሬታ መነሻ፣ ማኅበሩ ለመንግሥት ስላቀረበው የሠራተኛ መብቶች አቤቱታ ይዘትና የካፒቴን የሺዋስን የሥራ ስንብት ሁኔታ አንስተው ይናገራሉ።
Share
LIVE, FREE and EXCLUSIVE

Technician Markos Yesuwerk (L), and Captain Yeshiwas Fentahun Source: Supplied
Published
By Kassahun Seboqa Negewo
Source: SBS
Share this with family and friends

