“ ቤተ ክርስቲያን ባልተለመደ መልኩ ብዙ ተግዳሮቶችን እያስተናገደች ቢሆንም ይህ እንደሚቀየር እምነቴ ነው ። ” - ዲያቆን ሔኖክ ኃይሌ

ዲያቆን ሄኖክ 2.jpg

Deacon Henok Haile

ዲያቆን ሔኖክ ኃይሌ በኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ቤተክርስቲያን ሰባኪና የመንፈሳዊ መፃሕፍት ፀሀፊ፤ የሜልበርን ደብረ ገነት ቅዱስ ሚካኤል ቤተክርስቲያን ባደረገላቸው ጥረ መሠረት በአውስትራሊያ ይገኛሉ ። በአንድ ወር ቆይታቸውም ምእመናኑን እንዴት ለማገልገል እንደተዘጋጁ ይናገራሉ።


አንኳሮች
  • በቤተ ክርስቲያን ዙሪያ ያሉ ተግዳሮቶች
  • ሃይማኖት ባህልና ልማድ
  • የመጪው ተስፋ

Share

Follow SBS Amharic

Download our apps

Watch on SBS

SBS World News

Take a global view with Australia's most comprehensive world news service

Watch now