“ ከፈረሱ ጋሪውን አናስቀድም -ልጆች ሃይማኖታቸውን ቀድመው ካወቁ ባሕሉን በኋላ ይይዙታል ። ” - ዲያቆን ሔኖክ ኃይሌ10:49Deacon Henok HaileSBS AmharicView Podcast SeriesFollow and SubscribeApple PodcastsYouTubeSpotifyDownload (8.2MB)Download the SBS Audio appAvailable on iOS and Android ዲያቆን ሔኖክ ኃይሌ በኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ቤተክርስቲያን ሰባኪና የመንፈሳዊ መፃሕፍት ፀሀፊ፤ የሜልበርን ደብረ ገነት ቅዱስ ሚካኤል ቤተክርስቲያን ባደረገላቸው ጥረ መሠረት በአውስትራሊያ ይገኛሉ ። በአንድ ወር ቆይታቸውም ምዕመናኑን እንዴት ለማገልገል እንደተዘጋጁ ይናገራሉ።Key Pointsየአውስትራሊያ ቆይታቸው ፋይዳለትውልድ ቀረፃ የቤተ ክርስቲያን ድርሻየባሕር ማዶ ወጣቶችና ሥነ ምግባር ተጨማሪ ያድምጡ“ ቤተ ክርስቲያን ባልተለመደ መልኩ ብዙ ተግዳሮቶችን እያስተናገደች ቢሆንም ይህ እንደሚቀየር እምነቴ ነው ። ” - ዲያቆን ሔኖክ ኃይሌShareLatest podcast episodes#95 Under the stars (Med)"ኢትዮጵያ ለእኔ ቤቴ ናት፤ ሀገሬ ናት። የትም ልሂድ የት፤ ወደ ቤቴ፣ ወደ ሀገሬ ልመለስ የምለው እናት ኢትዮጵያን ነው" ድምፃዊ ቫሔ ታልቢያን"ኢሬቻን ወደፊት ለሚያከብሩት እግዚአብሔር ያድርሳችሁ! ላከበሩትም እንኳን አደረሳችሁ!" ኦቦ ዓለማየሁ ቁቤድምፃዊ ቫሔ ቲልቢያን፤ ከምዕራብ አርመንያ እስከ ኢትዮጵያ