“ ከፈረሱ ጋሪውን አናስቀድም -ልጆች ሃይማኖታቸውን ቀድመው ካወቁ ባሕሉን በኋላ ይይዙታል ። ” - ዲያቆን ሔኖክ ኃይሌ10:49Deacon Henok HaileSBS AmharicView Podcast SeriesFollow and SubscribeApple PodcastsYouTubeSpotifyDownload (8.2MB)Download the SBS Audio appAvailable on iOS and Android ዲያቆን ሔኖክ ኃይሌ በኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ቤተክርስቲያን ሰባኪና የመንፈሳዊ መፃሕፍት ፀሀፊ፤ የሜልበርን ደብረ ገነት ቅዱስ ሚካኤል ቤተክርስቲያን ባደረገላቸው ጥረ መሠረት በአውስትራሊያ ይገኛሉ ። በአንድ ወር ቆይታቸውም ምዕመናኑን እንዴት ለማገልገል እንደተዘጋጁ ይናገራሉ።Key Pointsየአውስትራሊያ ቆይታቸው ፋይዳለትውልድ ቀረፃ የቤተ ክርስቲያን ድርሻየባሕር ማዶ ወጣቶችና ሥነ ምግባር ተጨማሪ ያድምጡ“ ቤተ ክርስቲያን ባልተለመደ መልኩ ብዙ ተግዳሮቶችን እያስተናገደች ቢሆንም ይህ እንደሚቀየር እምነቴ ነው ። ” - ዲያቆን ሔኖክ ኃይሌShareLatest podcast episodesስንብት - ሩፋኤል ተሰማ"የቤት ግዢ ብድርን ከ10 ዓመት ባነሰ ጊዜ ውስጥ ከፍሎ መጨረስ ይቻላል" አቶ በፈቃዱ ወለሎሴናተር ማት ካናቫን የናሽናልስ ፓርቲ መሪ ሆነው ተመረጡአማርኛ፣ አፋን ኦሮሞ እና ሶማሊኛ የሰው ሠራሽ መረጃ ፍለጋ አገልግሎት ውስጥ ተካተቱ