“ ከፈረሱ ጋሪውን አናስቀድም -ልጆች ሃይማኖታቸውን ቀድመው ካወቁ ባሕሉን በኋላ ይይዙታል ። ” - ዲያቆን ሔኖክ ኃይሌ

ዲያቆን ሄኖክ.jpg

Deacon Henok Haile

ዲያቆን ሔኖክ ኃይሌ በኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ቤተክርስቲያን ሰባኪና የመንፈሳዊ መፃሕፍት ፀሀፊ፤ የሜልበርን ደብረ ገነት ቅዱስ ሚካኤል ቤተክርስቲያን ባደረገላቸው ጥረ መሠረት በአውስትራሊያ ይገኛሉ ። በአንድ ወር ቆይታቸውም ምዕመናኑን እንዴት ለማገልገል እንደተዘጋጁ ይናገራሉ።


Key Points
  • የአውስትራሊያ ቆይታቸው ፋይዳ
  • ለትውልድ ቀረፃ የቤተ ክርስቲያን ድርሻ
  • የባሕር ማዶ ወጣቶችና ሥነ ምግባር

Share

Follow SBS Amharic

Download our apps

Watch on SBS

SBS World News

Take a global view with Australia's most comprehensive world news service

Watch now