“ ከፈረሱ ጋሪውን አናስቀድም -ልጆች ሃይማኖታቸውን ቀድመው ካወቁ ባሕሉን በኋላ ይይዙታል ። ” - ዲያቆን ሔኖክ ኃይሌ10:49Deacon Henok HaileSBS AmharicView Podcast SeriesFollow and Subscribe Apple Podcasts YouTube Spotify Download (8.2MB)Download the SBS Audio appAvailable on iOS and Android ዲያቆን ሔኖክ ኃይሌ በኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ቤተክርስቲያን ሰባኪና የመንፈሳዊ መፃሕፍት ፀሀፊ፤ የሜልበርን ደብረ ገነት ቅዱስ ሚካኤል ቤተክርስቲያን ባደረገላቸው ጥረ መሠረት በአውስትራሊያ ይገኛሉ ። በአንድ ወር ቆይታቸውም ምዕመናኑን እንዴት ለማገልገል እንደተዘጋጁ ይናገራሉ።Key Pointsየአውስትራሊያ ቆይታቸው ፋይዳለትውልድ ቀረፃ የቤተ ክርስቲያን ድርሻየባሕር ማዶ ወጣቶችና ሥነ ምግባር ተጨማሪ ያድምጡ“ ቤተ ክርስቲያን ባልተለመደ መልኩ ብዙ ተግዳሮቶችን እያስተናገደች ቢሆንም ይህ እንደሚቀየር እምነቴ ነው ። ” - ዲያቆን ሔኖክ ኃይሌShareLatest podcast episodesፕሬዚደንት ትራምፕ በሆርሙዝ ሰርጥ መተላለፊያ ተገትተው ያሉ መርከቦችን በተለያዩ ሀገራት ጥያቄ በእጀባ እንዲያልፉ እንደሚያደርጉ አስታወቁየነዳጅ ዋጋ አቀናነስ ጥቆማዎች | ትኩረት ነዳጅ ላይሀገራዊው የምክክር ጉባኤ ምርጫው እንደተጠናቀቀ ይጀመራል ተባለወደ ጎን የተገፋውታሪክ፤ የአቦርጂናልና ቶረስ ሰርጥ ደሴተኞች አገልግሎት በአንዛክ ቀን