ዲያቆን ሔኖክ ኃይሌ በኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ቤተክርስቲያን ሰባኪና የመንፈሳዊ መፃሕፍት ፀሀፊ፤ የሜልበርን ደብረ ገነት ቅዱስ ሚካኤል ቤተክርስቲያን ባደረገላቸው ጥረ መሠረት በአውስትራሊያ ይገኛሉ ። በአንድ ወር ቆይታቸውም ምዕመናኑን እንዴት ለማገልገል እንደተዘጋጁ ይናገራሉ።
Key Points
- የአውስትራሊያ ቆይታቸው ፋይዳ
- ለትውልድ ቀረፃ የቤተ ክርስቲያን ድርሻ
- የባሕር ማዶ ወጣቶችና ሥነ ምግባር
Share






