"መጽሐፌን 'የዘሩት ሲያፈራ' ያልኩት ወደ ኩባ የተላኩ ወጣቶች ዕውቀት ቀስመው ተመልሰው ለኢትዮጵያ አገልግሎታቸውን ስላበረከቱ ነው" ደራሲ ደመቀ ዘነበ13:18Author Demeke Zenebe. Credit: D.ZenebeSBS AmharicView Podcast SeriesFollow and SubscribeApple PodcastsYouTubeSpotifyDownload (9.01MB)Download the SBS Audio appAvailable on iOS and Android ደራሲ ደመቀ ዘነበ፤ በ1970ዎቹ ለትምህርት ወደ ኩባ ስለተላኩ ኢትዮጵያውያን ወጣቶች ታሪክና የእሳቸውንም ሚና አካትተው ለሕትመት ስላበቁት "የዘሩት ሲያፈራ" መጽሐፋቸው ይናገራሉ።አንኳሮችከኩባ ወደ እናት አገርተግዳሮቶችየዘሩት ሲያፈራምልሰታዊ ምልከታተጨማሪ ያድምጡከታጠቅ ጦር ሠፈር ወደ ኩባ ወጣቶች ደሴትShareLatest podcast episodes"የኤሌክትሪክ መኪናዎች ወደ ኢትዮጵያ መግባት መሠረተ ልማትን ለመሥራት ያስገድዳል፤ ወደ ፈጠራ ይመራል። የኤሌክትሪክ ስኩተርና ብስክሌትም አሥፈላጊ ናቸው"ዶ/ር ፀጋዬ ደግነህ"የኤሌክትሪክ መኪናዎች ለመንዳት ምቹና ለአካባቢያዊ አየር ብክለት ቅነሳ ጠቀሜታ ቢኖራቸውም፤ ጉዳትም አላቸው" ዶ/ር ፀጋዬ ደግነህኢሬቻ መልካ በሜልበርን - አውስትራሊያ እሑድ ዕለት ሊከበር ነው"ደሲ ለእግዚአብሔር ቃልና ለፍቅር የተረታች ናት፤ በሕልፈቷ ድንጋጤ ውስጥ ነው ያለሁት፤ ያለ እሷ እንዴት እንደምኖር አላውቅም" የፓስተር ደሲ ባለቤት አቶ ዓይናለም ካሱ