"መጽሐፌን 'የዘሩት ሲያፈራ' ያልኩት ወደ ኩባ የተላኩ ወጣቶች ዕውቀት ቀስመው ተመልሰው ለኢትዮጵያ አገልግሎታቸውን ስላበረከቱ ነው" ደራሲ ደመቀ ዘነበ13:18Author Demeke Zenebe. Credit: D.ZenebeSBS AmharicView Podcast SeriesFollow and SubscribeApple PodcastsYouTubeSpotifyDownload (9.01MB)Download the SBS Audio appAvailable on iOS and Android ደራሲ ደመቀ ዘነበ፤ በ1970ዎቹ ለትምህርት ወደ ኩባ ስለተላኩ ኢትዮጵያውያን ወጣቶች ታሪክና የእሳቸውንም ሚና አካትተው ለሕትመት ስላበቁት "የዘሩት ሲያፈራ" መጽሐፋቸው ይናገራሉ።አንኳሮችከኩባ ወደ እናት አገርተግዳሮቶችየዘሩት ሲያፈራምልሰታዊ ምልከታተጨማሪ ያድምጡከታጠቅ ጦር ሠፈር ወደ ኩባ ወጣቶች ደሴትShareLatest podcast episodes"ለመላው ኢትዮጵያውያንና የዓለም ሙስሊሞች እንኳን በሰላም አደረሳችሁ፤ ተቻችለን የምንኖር ያድርገን፤ መልካም ኢድ ይሁንልን" ሼህ አብዱራህማን ሐጂ ከቢር#106 Mmm or Hmm? Trying new and unusual food" 'በሕይወት ሁሉ ነገር ተሳካልን፤ የእናታችንም ሕልም ተሳክቷል' በምንልበት ሰዓት እናታችንን አጣናት" ሊዲያ ዓለማየሁበመካከለኛው ምሥራቅ ጦርነት ሳቢያ የደረሰውን የነዳጅ እጥረትና የዋጋ ንረት አስመልክቶ የአውስትራሊያ ብሔራዊ ካቢኔ በነገው ዕለት አስቸኳይ ስብሰባ ሊያካሂድ ነው