“ቅድመ እርግዝና ጤናማ ምግብ የሚመገቡ እናቶች የልጆቻቸውን የባሕርይ ችግሮች በ50 ፐርሰንት ሊቀንሱ ይችላሉ” - ደረጀ ግድሌ

Interview with Dereje Gedle

Dereje Gedle (L) Source: Supplied

ደረጀ ገድሌ - በኩዊንስላንድ ዩኒቨርሲቲ የሶስተኛ ዲግሪ ተማሪና ተመራማሪ ናቸው። በቅርቡ “Pre‑pregnancy diet quality and its association with offspring behavioral problems” በሚል ርዕስ ለህትመት ያበቁትን የምርምር ሥራቸውን አስመልክተው ይናገራሉ።


አንኳሮች


  • የእናቶች ቅድመ እርግዝና አመጋገብ በልጆች ባሕርይ ላይ የሚያሳድሩት ተፅዕኖ
  • የቅድመ እርግዝና አመጋገብ
  • አራት የምግብ ዘርፎች

Share

Follow SBS Amharic

Download our apps

Watch on SBS

SBS World News

Take a global view with Australia's most comprehensive world news service

Watch now