"ቢቱ ወልድ ያለ አብ ለፍርድ ይመጣል ብሎ ያስተማረው ትምህርት የክርስትናን እምነት የሚያናጋ ከባድ ክህደት ነው" ዶ/ር አባ ኅሩይ ኤርሚያስ14:03Dr Aba Hiruie Ermias. Credit: H.ErmiasSBS AmharicView Podcast SeriesFollow and SubscribeApple PodcastsYouTubeSpotifyDownload (12.69MB)Download the SBS Audio appAvailable on iOS and Android ምልሰታዊ ምልከታ፤ ዶ/ር አባ ኅሩይ ኤርሚያስ በሃምቡርግ ዩኒቨርሲቲ የኢትዮጵያ ጥናትና ምርምር ተመራማሪ ናቸው። በቅርቡ Journal of Afroasiatic Languages, History and Culture (JAAL) ላይ "Bitu of Ethiopia and His Hersey" በሚል ርዕስ መጣጥፋቸውን ለሕትመት አብቅተዋል። ቢቱ እንደምን የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤተክርስቲያንን ክርስቲያናዊ አስምህሮት ተፃርሮ ለመናፍቅነት እንደበቃ ያስረዳሉ።አንኳሮችቢቱ ማን ነው?ተፃራሪ እምነቶችምስጢረ መፅሐፍ / መፅሐፈ ነገርተጨማሪ ያድምጡ"መንግሥትንና ሃይማኖትን ለማቃቃር የሞከረው የቢቱ እምነት ተከታይ ቡድንም ሆነ ግለሰብ አሁን ኢትዮጵያ ውስጥ እንዳለ አልሰማሁም" ዶ/ር አባ ኅሩይ ኤርሚያስShareLatest podcast episodesየአውስትራሊያውያን - አይሁዳውያን ማኅበረሰብ አባላት ኦክቶበር 7 በሐማስ የተገደሉ እሥራኤላውያንን ሁለተኛ ዓመት ዝክረ መታሰቢያ አስበው ዋሉ#96 At a swimming lesson (Med)ኢትዮጵያ የሕዳሴ ግድብ በሱዳን ጎርፍ አስከትሏል በሚል በግብፅ የቀረበባትን ክስ ውድቅ አደረገች#95 Under the stars (Med)