ምርጫ 2013 “ትልቁ ትኩረታችን ብሔራዊ ትብብር፣ ዕርቅና ሰላምን ዕውን ማድረግ ነው” – ዶ/ር አብዱልቃድር አደም09:38Dr Abdulqadir Adem. Source: A.Ademኤስ.ቢ.ኤስ አማርኛView Podcast SeriesFollow and SubscribeApple PodcastsYouTubeSpotifyDownload (8.31MB)Download the SBS Audio appAvailable on iOS and Android ዶ/ር አብዱልቃድር አደም - የነፃነትና እኩልነት ፓርቲ ሊቀመንበር ናቸው። ፓርቲያቸውን በዘንድሮው የ2013 አገራዊ ምርጫ 604 ዕጩ የምክር ቤት አባላትን አሰልፏል። ለፓርቲያቸው ምሥረታ ገፊና ሳቢ ምክንያቶች ያሏቸውንም አንስተው ያስረዳሉ።አንኳሮች ተግዳሮቶችና ስኬቶችየምርጫ መሰናዶዎችና አማራጭ ፖሊሲዎችሰላምና መረጋጋትShareLatest podcast episodesየጥምር ዜግነት ጉዳይ በአጀንዳነት ለኢትዮጵያ ሀገራዊ ምክክር ኮሚሽን ቀረበ"ኢትዮጵያ ውስጥ የሁሉንም ክልልሎች ይሁንታ ለማግኘትና ዲሞክራሲም ሥር እንዲሰድ ለማድረግ ፕሬዚደንታዊ ሥርዓት ያስፈልጋል" ዶ/ር ሰለሞን ኃይለማርያም"የዳያስፖራ ማኅበረሰብ ውስጥ የሚታየው የሀገር ቤት ነፀብራቅ ነው፤ ሀገር ቤት ያለው ሁኔታ እየሰከነ ሲሄድ የዳያስፖራውም እንደዚያ ይሆናል" ዶ/ር ሰለሞን ኃይለማርያም"የኢኮኖሚ ዕድገት ኢትዮጵያዊነት እንዲለመልም ያደርጋል፤ ሕዝብ ኢትዮጵያዊነት የሚያስገኘውን ጥቅም እንዲያውቅ ማድረግ ያስፈልጋል" ዶ/ር ሰለሞን ኃይለማርያም