ምርጫ 2013 “ትልቁ ትኩረታችን ብሔራዊ ትብብር፣ ዕርቅና ሰላምን ዕውን ማድረግ ነው” – ዶ/ር አብዱልቃድር አደም09:38Dr Abdulqadir Adem. Source: A.Ademኤስ.ቢ.ኤስ አማርኛView Podcast SeriesFollow and SubscribeApple PodcastsYouTubeSpotifyDownload (8.31MB)Download the SBS Audio appAvailable on iOS and Android ዶ/ር አብዱልቃድር አደም - የነፃነትና እኩልነት ፓርቲ ሊቀመንበር ናቸው። ፓርቲያቸውን በዘንድሮው የ2013 አገራዊ ምርጫ 604 ዕጩ የምክር ቤት አባላትን አሰልፏል። ለፓርቲያቸው ምሥረታ ገፊና ሳቢ ምክንያቶች ያሏቸውንም አንስተው ያስረዳሉ።አንኳሮች ተግዳሮቶችና ስኬቶችየምርጫ መሰናዶዎችና አማራጭ ፖሊሲዎችሰላምና መረጋጋትShareLatest podcast episodesበሰባተኛው ሀገራዊ ምርጫ የሚወዳደሩ የፖለቲካ ፓርቲዎች የምርጫ ምልክቶች ይፋ ሆነ"ጥሩ ተከታይ ሳይኖር ጥሩ መሪ ይኖራል ብሎ ማሰብ የማይመስል ነገር ነው፤ ጥሩ ተከታይን ማፍራትም የመሪው ተግባር ነው" ዶ/ር ታደሰ ብሩ#104 Talking about school exams | NAPLANየአፍሪካ ቀንድ ችግሮች ያለ ምንም ውጭያዊ ጣልቃ ገብነት በቀጣናው ሀገራት ሊፈታ እንደሚገባ የተርክዬ ፕሬዚደንት አሳሰቡ