ምርጫ 2013 “ትልቁ ትኩረታችን ብሔራዊ ትብብር፣ ዕርቅና ሰላምን ዕውን ማድረግ ነው” – ዶ/ር አብዱልቃድር አደም09:38Dr Abdulqadir Adem. Source: A.Ademኤስ.ቢ.ኤስ አማርኛView Podcast SeriesFollow and SubscribeApple PodcastsYouTubeSpotifyDownload (8.31MB)Download the SBS Audio appAvailable on iOS and Android ዶ/ር አብዱልቃድር አደም - የነፃነትና እኩልነት ፓርቲ ሊቀመንበር ናቸው። ፓርቲያቸውን በዘንድሮው የ2013 አገራዊ ምርጫ 604 ዕጩ የምክር ቤት አባላትን አሰልፏል። ለፓርቲያቸው ምሥረታ ገፊና ሳቢ ምክንያቶች ያሏቸውንም አንስተው ያስረዳሉ።አንኳሮች ተግዳሮቶችና ስኬቶችየምርጫ መሰናዶዎችና አማራጭ ፖሊሲዎችሰላምና መረጋጋትShareLatest podcast episodesፕሬዚደንት ዶናልድ ትራምፕ ኢራን ‘በጣም ትልቅ ስጦታ ሰጠችኝ‘ አሉኢትዮጵያ በዓለም 5ኛዋ ግዙፍ አበባ ላኪ ሀገር ተባለች"ኳታር ውስጥ፤ በኑሮ ውድነት ላይ አንዳችም ጭማሪ የለብንም። የነዳጅ ጭማሪ አልተደረገም። መንግሥት ትልቅ ድጋፍ እያደረገልን ነው" ሰዓሊ ተሰማ ተምትሜ"የጋሞ ሰርከስ ትምህርት ቤትንና ኢትዮ-ሰርከስ ኢንተርቴይንመንት ማዕከልን እንደግፍ" ኧኒ ዴቪ እና ማርታ ቦረና