"የጎንደር ዩኒቨርሲቲ አሁን ለደረሰበት ደረጃ ኢትዮጵያውያን-ትውልደ ኢትዮጵያውያንና ዓለም አቀፍ አጋሮች ላደረጉት የጎላ ሚና ምስጋናዬን አቀርባለሁ" ዶ/ር አሥራት አፀደወይን15:58Dr Asrat Asedeweyn, President of the University of Gondar. Credit: A.AtsedeweynSBS AmharicView Podcast SeriesFollow and SubscribeApple PodcastsYouTubeSpotifyDownload (8.08MB)Download the SBS Audio appAvailable on iOS and Android "የዩኒቨርሲቲ ትምህርትን በአማርኛ ቋንቋ ለማድረግ የምንችልበት ጊዜ ላይ ነን ብዬ አላምነም፤ ወደፊት ግን ወደ እዚያ እንደምናመራ ምንም ጥርጥር የለኝም" ያሉት የጎንደር ዩኒቨርሲቲ ፕሬዚደንት ዶ/ር አሥራት አፀደወይን፤ ለጎንደር ዩኒቨርሲቲ የላቀ ደረጃ ላይ መድረስ ኢትዮጵያውያን-ትውልደ ኢትዮጵያውያንና ዓለም አቀፍ አጋሮች ስለነበራቸውና ስላላቸው የጎላ ሚና ይናገራሉ።አንኳሮችአገር አቀፍ የትምህርት ጥራት ደረጃ ውድቀት፣ ክለሳና የትግበራ ጅማሮየአማርኛ ቋንቋን ለዩኒቨርሲቲ ማስተማሪያነት የመጠቀም ፋይዳለጎንደር ዩኒቨርሲቲ የላቀ ውጤት የኢትዮጵያውያንና ትውልደ ኢትዮጵያውያን ሚናተጨማሪ ያድምጡ"አገር የሚፈርሰውም፤ የሚፈራውም በትምህርት ሥርዓት ነው" ዶ/ር አሥራት አፀደወይንShareLatest podcast episodes"የኤሌክትሪክ መኪናዎች ወደ ኢትዮጵያ መግባት መሠረተ ልማትን ለመሥራት ያስገድዳል፤ ወደ ፈጠራ ይመራል። የኤሌክትሪክ ስኩተርና ብስክሌትም አሥፈላጊ ናቸው"ዶ/ር ፀጋዬ ደግነህ"የኤሌክትሪክ መኪናዎች ለመንዳት ምቹና ለአካባቢያዊ አየር ብክለት ቅነሳ ጠቀሜታ ቢኖራቸውም፤ ጉዳትም አላቸው" ዶ/ር ፀጋዬ ደግነህኢሬቻ መልካ በሜልበርን - አውስትራሊያ እሑድ ዕለት ሊከበር ነው"ደሲ ለእግዚአብሔር ቃልና ለፍቅር የተረታች ናት፤ በሕልፈቷ ድንጋጤ ውስጥ ነው ያለሁት፤ ያለ እሷ እንዴት እንደምኖር አላውቅም" የፓስተር ደሲ ባለቤት አቶ ዓይናለም ካሱ