"አገር የሚፈርሰውም፤ የሚፈራውም በትምህርት ሥርዓት ነው" ዶ/ር አሥራት አፀደወይን15:04Dr Asrat Asedeweyn, President of the University of Gondar. Credit: PD and A.Atsedeweyn.SBS AmharicView Podcast SeriesFollow and Subscribe Apple Podcasts YouTube Spotify Download (7.28MB)Download the SBS Audio appAvailable on iOS and Android "ትምህርት ሚኒስቴር በቂ ነውም ባይባል በአገራዊ አንድነት፣ ሥነ ምግባርና ታሪክ ዘርፍ የጎላ ለውጥ እያሳየነው" የሚሉት የጎንደር ዩኒቨርሲቲ ፕሬዚደንት ዶ/ር አሥራት አፀደወይን፤ ሰሞኑን የጎንደር ዩኒቨርሲቲ በ2015 አገር አቀፍ የዩኒቨርሲቲ መውጫ ፈተና ካስፈተናቸው 2919 ተማሪዎቹ ውስጥ 2703 ወይም 92.6% በማሳለፍ ከመላ አገሪቱ እንደምን የላቀ ውጤት ማስመዝገብ እንደቻለና የሥርዓተ ትምህርት ማሻሻያ ትግበራ ፕሮግራም ሂደትን አንስተው ይናገራሉ።አንኳሮችጎንደር ዩኒቨርሲቲየከፍተኛ ተቋማት ትምህርት ጥራት ደረጃየሰሜን ኢትዮጵያ ጦርነትና የኮቪድ-19 ወረርሽኝ በተማሪዎችና በትምህርት ተቋማት የትምህርት አሰጣጥ ላይ ያሳደሩት አሉታዊ ተፅዕኖዎችተጨማሪ ያድምጡ"የጎንደር ዩኒቨርሲቲ አሁን ለደረሰበት ደረጃ ኢትዮጵያውያን-ትውልደ ኢትዮጵያውያንና ዓለም አቀፍ አጋሮች ላደረጉት የጎላ ሚና ምስጋናዬን አቀርባለሁ" ዶ/ር አሥራት አፀደወይንShareLatest podcast episodesበጅሮንድ ጂም ቻልመርስ የአውስትራሊያ ብሔራዊ ባንክ የወለድ ጭማሪ በዋነኛነት ከመንግሥት ወጪ ጋር የተገናኘ አይደለም አሉኢትዮጵያ በሱዳን መንግሥት የተሰነዘረበትን ክስ መሠረተ ቢስ ስትል ውድቅ አደረገች"በጎ መሥራት ለራስም፤ ለማኅበረሰብም ጠቃሚ ነው። ሁላችንም መንፈሳችንን ወደ በጎ መንገድ መርተን ምሳሌ እንድንሆን በአደራ መልኩ ለማኅበርሰቡ አሳስባለሁ" ወርቅነህ ባይህፕሬዚደንት ትራምፕ በሆርሙዝ ሰርጥ መተላለፊያ ተገትተው ያሉ መርከቦችን በተለያዩ ሀገራት ጥያቄ በእጀባ እንዲያልፉ እንደሚያደርጉ አስታወቁ