"አገር የሚፈርሰውም፤ የሚፈራውም በትምህርት ሥርዓት ነው" ዶ/ር አሥራት አፀደወይን15:04Dr Asrat Asedeweyn, President of the University of Gondar. Credit: PD and A.Atsedeweyn.SBS AmharicView Podcast SeriesFollow and SubscribeApple PodcastsYouTubeSpotifyDownload (7.28MB)Download the SBS Audio appAvailable on iOS and Android "ትምህርት ሚኒስቴር በቂ ነውም ባይባል በአገራዊ አንድነት፣ ሥነ ምግባርና ታሪክ ዘርፍ የጎላ ለውጥ እያሳየነው" የሚሉት የጎንደር ዩኒቨርሲቲ ፕሬዚደንት ዶ/ር አሥራት አፀደወይን፤ ሰሞኑን የጎንደር ዩኒቨርሲቲ በ2015 አገር አቀፍ የዩኒቨርሲቲ መውጫ ፈተና ካስፈተናቸው 2919 ተማሪዎቹ ውስጥ 2703 ወይም 92.6% በማሳለፍ ከመላ አገሪቱ እንደምን የላቀ ውጤት ማስመዝገብ እንደቻለና የሥርዓተ ትምህርት ማሻሻያ ትግበራ ፕሮግራም ሂደትን አንስተው ይናገራሉ።አንኳሮችጎንደር ዩኒቨርሲቲየከፍተኛ ተቋማት ትምህርት ጥራት ደረጃየሰሜን ኢትዮጵያ ጦርነትና የኮቪድ-19 ወረርሽኝ በተማሪዎችና በትምህርት ተቋማት የትምህርት አሰጣጥ ላይ ያሳደሩት አሉታዊ ተፅዕኖዎችተጨማሪ ያድምጡ"የጎንደር ዩኒቨርሲቲ አሁን ለደረሰበት ደረጃ ኢትዮጵያውያን-ትውልደ ኢትዮጵያውያንና ዓለም አቀፍ አጋሮች ላደረጉት የጎላ ሚና ምስጋናዬን አቀርባለሁ" ዶ/ር አሥራት አፀደወይንShareLatest podcast episodes"በጥራት ስለምንጨርስ ከደንበኞች ጋር ጥሩ ወዳጅነት አለን፤ እምነት ይጥሉብናል" ዳይሬክተር ጀማል አይዲንጀማል አይዲን፤ የቤት ግንባታና የቤት ውስጥ ዕድሳትኢራን በአንድ ተቃዋሚ ሠልፈኛ ላይ ይሙት በቃ ፈረደችበአዲስ አበባ ቅሬታ ካሰሙ ግብር ከፋዮች መካከል የ58 በመቶዎቹ ቅሬታ ትክክል ሆኖ እንዳገኘው የከተማይቱ ገቢዎች ቢሮ አስታወቀ