የጎንደር ዩኒቨርሲቲ ፕሬዚደንት ዶ/ር አፀደወይን "ምርጥ የምርምር ዩኒቨርሲቲ መሆንና ለራስ ገዝ ዩኒቨርሲቲነት መብቃት የዩኒቨርሲቲያችን ርዕይ ነው" ይላሉ። የዩኒቨርሲቲውን 70ኛ፤ የአጠቃላይ ስፔሻላይዝድ ሆስፒታሉን 100ኛ ዓመት ክብረ በዓል ፋይዳና ታሪካዊ ምልከታ አንስተው ያስረዳሉ።
አንኳሮች
- የድርጊት መርሃ ግብሮች
- ተግዳሮቶችና ስኬቶች
- የባሕር ማዶ ኢትዮጵያውያን የቀድሞ ተማሪዎችና መምህራን አስተዋፅዖዎች
- የ70ኛ እና 100ኛ ዝክረ መታሰቢያ መፅሐፍ መሰናዶ
- የጎንደር ዩኒቨርሲቲ ምሩቃን ሳምንት
- የጎንደር ቀን
- የልዩ አበርክቶ ዕውቅናና ሽልማት
- መልዕክትና ምስጋና
Share





