"ቤተ ክርስቲያን ቡዳ አለ ብላ አምናም፤አስተምራም አታውቅም፤ሰው ሰውን አይበላም የሚለው የቤተ ክርስቲያንም አቋም ነው"ዶ/ር አሰፋ ባልቻ15:58Dr Assefa Balcha. Credit: A.Balchaኤስ.ቢ.ኤስ አማርኛView Podcast SeriesFollow and SubscribeApple PodcastsYouTubeSpotifyDownload (10.55MB)Download the SBS Audio appAvailable on iOS and Android የቀድሞው የወሎ ዩኒቨርሲቲ ፕሬዚደንትና የግል ተመራማሪ ዶ/ር አሰፋ ባልቻ፤ በቅርቡ በ"Journal of Afroasiatic Languages, History and Culture (JAAL)" መጽሔት ላይ "A Historical interrogation on 'Buda related' Ailments in Wallo" በሚል ርዕስ ለሕትመት ስላበቁት መጣጥፋቸው ይናገራሉ።አንኳሮችበቡዳ የመያዝ ምልክቶችቡዳና አውራ ጣትማርከሻቡዳን ቡዳ አይበላውምተጨማሪ ያድምጡ"ቡዳነት በዘር ይተላለፋል ተብሎ ይታመናል"ዶ/ር አሰፋ ባልቻShareLatest podcast episodes"በጥራት ስለምንጨርስ ከደንበኞች ጋር ጥሩ ወዳጅነት አለን፤ እምነት ይጥሉብናል" ዳይሬክተር ጀማል አይዲንጀማል አይዲን፤ የቤት ግንባታና የቤት ውስጥ ዕድሳትኢራን በአንድ ተቃዋሚ ሠልፈኛ ላይ ይሙት በቃ ፈረደችበአዲስ አበባ ቅሬታ ካሰሙ ግብር ከፋዮች መካከል የ58 በመቶዎቹ ቅሬታ ትክክል ሆኖ እንዳገኘው የከተማይቱ ገቢዎች ቢሮ አስታወቀ