Watch FIFA World Cup 2026™

LIVE, FREE and EXCLUSIVE

"ቤተ ክርስቲያን ቡዳ አለ ብላ አምናም፤አስተምራም አታውቅም፤ሰው ሰውን አይበላም የሚለው የቤተ ክርስቲያንም አቋም ነው"ዶ/ር አሰፋ ባልቻ

Dr assefa Balcha Negewo.jpg
Dr Assefa Balcha. Credit: A.Balcha

የቀድሞው የወሎ ዩኒቨርሲቲ ፕሬዚደንትና የግል ተመራማሪ ዶ/ር አሰፋ ባልቻ፤ በቅርቡ በ"Journal of Afroasiatic Languages, History and Culture (JAAL)" መጽሔት ላይ "A Historical interrogation on 'Buda related' Ailments in Wallo" በሚል ርዕስ ለሕትመት ስላበቁት መጣጥፋቸው ይናገራሉ።


Published

By Kassahun Seboqa Negewo

Source: SBS



Share this with family and friends


የቀድሞው የወሎ ዩኒቨርሲቲ ፕሬዚደንትና የግል ተመራማሪ ዶ/ር አሰፋ ባልቻ፤ በቅርቡ በ"Journal of Afroasiatic Languages, History and Culture (JAAL)" መጽሔት ላይ "A Historical interrogation on 'Buda related' Ailments in Wallo" በሚል ርዕስ ለሕትመት ስላበቁት መጣጥፋቸው ይናገራሉ።


አንኳሮች

  • በቡዳ የመያዝ ምልክቶች
  • ቡዳና አውራ ጣት
  • ማርከሻ
  • ቡዳን ቡዳ አይበላውም

Latest podcast episodes

Follow SBS Amharic

Download our apps

Watch on SBS

SBS World News

Take a global view with Australia's most comprehensive world news service

Stream now