"መንዙማ የወዳጃ አካል ነው፤ምናልባትም ለአራቱ የኢትዮጵያ ቅኝቶች መነሻ ሳይሆን አይቀርም የሚል እምነት አለኝ"ዶ/ር አሰፋ ባልቻ10:14Dr Assefa Balcha. Credit: A.BalchaSBS AmharicView Podcast SeriesFollow and Subscribe Apple Podcasts YouTube Spotify Download (6.62MB)Download the SBS Audio appAvailable on iOS and Android የቀድሞው የወሎ ዩኒቨርሲቲ ፕሬዚደንትና የግል ተመራማሪ ዶ/ር አሰፋ ባልቻ፤ በቅርቡ በ"Journal of Afroasiatic Languages, History and Culture (JAAL)" መጽሔት ላይ "Wadaja Ritual: Portrait of a Wallo Culture Coping Mechanism" በሚል ርዕስ ለሕትመት ስላበቁት መጣጥፋቸው ይናገራሉ።አንኳሮችመንዙማወዳጃና ሃይማኖትማኅበራዊ ፋይዳዎችተጨማሪ ያድምጡ"አራት ዓይነት ወዳጃ አለ፤መሠረቱ ወዳጅነት ነው"ዶ/ር አሰፋ ባልቻShareLatest podcast episodes"በጎ መሥራት ለራስም፤ ለማኅበረሰብም ጠቃሚ ነው። ሁላችንም መንፈሳችንን ወደ በጎ መንገድ መርተን ምሳሌ እንድንሆን በአደራ መልኩ ለማኅበርሰቡ አሳስባለሁ" ወርቅነህ ባይህፕሬዚደንት ትራምፕ በሆርሙዝ ሰርጥ መተላለፊያ ተገትተው ያሉ መርከቦችን በተለያዩ ሀገራት ጥያቄ በእጀባ እንዲያልፉ እንደሚያደርጉ አስታወቁየነዳጅ ዋጋ አቀናነስ ጥቆማዎች | ትኩረት ነዳጅ ላይሀገራዊው የምክክር ጉባኤ ምርጫው እንደተጠናቀቀ ይጀመራል ተባለRecommended for you06:04'ለመላው ኢትዮጵያውያንና የዓለም ሙስሊሞች እንኳን በሰላም አደረሳችሁ፤ ተቻችለን የምንኖር ያድርገን፤ መልካም ኢድ ይሁንልን' ሼህ አብዱራህማን ሐጂ ከቢር