SKIP TO MAIN CONTENT

"መንዙማ የወዳጃ አካል ነው፤ምናልባትም ለአራቱ የኢትዮጵያ ቅኝቶች መነሻ ሳይሆን አይቀርም የሚል እምነት አለኝ"ዶ/ር አሰፋ ባልቻ

Dr Assefa Balcha.jpg
Dr Assefa Balcha. Credit: A.Balcha

የቀድሞው የወሎ ዩኒቨርሲቲ ፕሬዚደንትና የግል ተመራማሪ ዶ/ር አሰፋ ባልቻ፤ በቅርቡ በ"Journal of Afroasiatic Languages, History and Culture (JAAL)" መጽሔት ላይ "Wadaja Ritual: Portrait of a Wallo Culture Coping Mechanism" በሚል ርዕስ ለሕትመት ስላበቁት መጣጥፋቸው ይናገራሉ።


Published

By Kassahun Seboqa Negewo

Source: SBS


Skip to podcast episode content

የቀድሞው የወሎ ዩኒቨርሲቲ ፕሬዚደንትና የግል ተመራማሪ ዶ/ር አሰፋ ባልቻ፤ በቅርቡ በ"Journal of Afroasiatic Languages, History and Culture (JAAL)" መጽሔት ላይ "Wadaja Ritual: Portrait of a Wallo Culture Coping Mechanism" በሚል ርዕስ ለሕትመት ስላበቁት መጣጥፋቸው ይናገራሉ።


አንኳሮች

  • መንዙማ
  • ወዳጃና ሃይማኖት
  • ማኅበራዊ ፋይዳዎች

Latest podcast episodes

Follow SBS Amharic

Download our apps

Watch on SBS

SBS World News

Take a global view with Australia's most comprehensive world news service

Stream now