"መንዙማ የወዳጃ አካል ነው፤ምናልባትም ለአራቱ የኢትዮጵያ ቅኝቶች መነሻ ሳይሆን አይቀርም የሚል እምነት አለኝ"ዶ/ር አሰፋ ባልቻ10:14Dr Assefa Balcha. Credit: A.BalchaSBS AmharicView Podcast SeriesFollow and SubscribeApple PodcastsYouTubeSpotifyDownload (6.62MB)Download the SBS Audio appAvailable on iOS and Android የቀድሞው የወሎ ዩኒቨርሲቲ ፕሬዚደንትና የግል ተመራማሪ ዶ/ር አሰፋ ባልቻ፤ በቅርቡ በ"Journal of Afroasiatic Languages, History and Culture (JAAL)" መጽሔት ላይ "Wadaja Ritual: Portrait of a Wallo Culture Coping Mechanism" በሚል ርዕስ ለሕትመት ስላበቁት መጣጥፋቸው ይናገራሉ።አንኳሮችመንዙማወዳጃና ሃይማኖትማኅበራዊ ፋይዳዎችተጨማሪ ያድምጡ"አራት ዓይነት ወዳጃ አለ፤መሠረቱ ወዳጅነት ነው"ዶ/ር አሰፋ ባልቻShareLatest podcast episodes"ይህ የትንሣኤ በዓል ለሁላችንም የፍቅር፣ የአንድነት፣ የመሰባሰቢያ፣ ራሳችንን የመጠየቂያ በዓል እንዲሆንልን ከልብ እንመኛለን" ቀሲስ መልአከ ፀሐይ መንግሥቱ ኃይሌ"እንኳን ለበዓለ ትንሣኤ አደረሳችሁ! እግዚአብሔር ሀገራችንን ኢትዮጵያንና መኖሪያችንን አውስትራሊያን ይባርክ" ወንጌላዊ የምሩ ታደሰ"የደቡብ አውስትራሊያ ኢትዮጵያውያን ማኅበረሰብን ሁለቱንም ወላጆች ላጡ ተፈናቃይ ልጆች ላደረጉት ትልቅ አስተዋፅኦ እናመሰግናለን" ወ/ሮ ገነት ቤተ ጌራወርቅ የም/ቤት አባልለጋሽ እጆች ከደቡብ አውስትራሊያ እስከ ደብረ ብርሃን መጠለያ ካምፖችRecommended for you06:04'ለመላው ኢትዮጵያውያንና የዓለም ሙስሊሞች እንኳን በሰላም አደረሳችሁ፤ ተቻችለን የምንኖር ያድርገን፤ መልካም ኢድ ይሁንልን' ሼህ አብዱራህማን ሐጂ ከቢር