የወሎን ዝንቅ ማንነት እንደምን ለጎሣ ፖለቲካ ማርከሻና ለኢትዮጵያ አንድነት መታደጊያ ማዋል ይቻላል?22:58Dr Assefa Balcha. Source: AB Negewoኤስ.ቢ.ኤስ አማርኛView Podcast SeriesFollow and SubscribeApple PodcastsYouTubeSpotifyDownload (20.88MB)Download the SBS Audio appAvailable on iOS and Android ዶ/ር አሰፋ ባልቻ - የቀድሞው የወሎ ዩኒቨርሲቲ ፕሬዚደንት፤ የወሎ ዘርፈ ብዙ አርአያ በዝሃነትን እንደምን ለተቀረው የኢትዮጵያ ክፍል በአብነት ቀርጾ አገራዊነት ማላበስ እንደሚቻል የጥናትና የኑሮ ተሞክሯቸውን አጣቅሰው ይናገራሉ።አንኳሮች የወሎ ታሪካዊ ዝንቅነት መነሻዎችበዝሃነት በአንድነት፤ አንድነት በበዝሃነትምክረ ሃሳቦችShareLatest podcast episodes"ኢትዮጵያ ውስጥ የሁሉንም ክልልሎች ይሁንታ ለማግኘትና ዲሞክራሲም ሥር እንዲሰድ ለማድረግ ፕሬዚደንታዊ ሥርዓት ያስፈልጋል" ዶ/ር ሰለሞን ኃይለማርያም"የዳያስፖራ ማኅበረሰብ ውስጥ የሚታየው የሀገር ቤት ነፀብራቅ ነው፤ ሀገር ቤት ያለው ሁኔታ እየሰከነ ሲሄድ የዳያስፖራውም እንደዚያ ይሆናል" ዶ/ር ሰለሞን ኃይለማርያም"የኢኮኖሚ ዕድገት ኢትዮጵያዊነት እንዲለመልም ያደርጋል፤ ሕዝብ ኢትዮጵያዊነት የሚያስገኘውን ጥቅም እንዲያውቅ ማድረግ ያስፈልጋል" ዶ/ር ሰለሞን ኃይለማርያም2018 - አዲስ ዓመት፣ አውደ ዓመት፣ ዕንቁጣጣሽ