የወሎን ዝንቅ ማንነት እንደምን ለጎሣ ፖለቲካ ማርከሻና ለኢትዮጵያ አንድነት መታደጊያ ማዋል ይቻላል?

Dr Assefa Balcha

Dr Assefa Balcha. Source: AB Negewo

ዶ/ር አሰፋ ባልቻ - የቀድሞው የወሎ ዩኒቨርሲቲ ፕሬዚደንት፤ የወሎ ዘርፈ ብዙ አርአያ በዝሃነትን እንደምን ለተቀረው የኢትዮጵያ ክፍል በአብነት ቀርጾ አገራዊነት ማላበስ እንደሚቻል የጥናትና የኑሮ ተሞክሯቸውን አጣቅሰው ይናገራሉ።


አንኳሮች


 

  • የወሎ ታሪካዊ ዝንቅነት መነሻዎች
  • በዝሃነት በአንድነት፤ አንድነት በበዝሃነት
  • ምክረ ሃሳቦች

Share

Follow SBS Amharic

Download our apps

Watch on SBS

SBS World News

Take a global view with Australia's most comprehensive world news service

Watch now