የወሎን ዝንቅ ማንነት እንደምን ለጎሣ ፖለቲካ ማርከሻና ለኢትዮጵያ አንድነት መታደጊያ ማዋል ይቻላል?22:58Dr Assefa Balcha. Source: AB Negewoኤስ.ቢ.ኤስ አማርኛView Podcast SeriesFollow and SubscribeApple PodcastsYouTubeSpotifyDownload (20.88MB)Download the SBS Audio appAvailable on iOS and Android ዶ/ር አሰፋ ባልቻ - የቀድሞው የወሎ ዩኒቨርሲቲ ፕሬዚደንት፤ የወሎ ዘርፈ ብዙ አርአያ በዝሃነትን እንደምን ለተቀረው የኢትዮጵያ ክፍል በአብነት ቀርጾ አገራዊነት ማላበስ እንደሚቻል የጥናትና የኑሮ ተሞክሯቸውን አጣቅሰው ይናገራሉ።አንኳሮች የወሎ ታሪካዊ ዝንቅነት መነሻዎችበዝሃነት በአንድነት፤ አንድነት በበዝሃነትምክረ ሃሳቦችShareLatest podcast episodes"ጠብን፣ መቀየምን ትፈራለች፤ ፍቅርን፣ ሰው ማክበርን ትወዳለች። በእምነቷም፣ በልጆቿም በትዳሯም ጠንካራ ነበረች።" የወ/ሮ ወርቅነሽ ባለቤት አቶ አብርሃም ተዘራ ገሠሠፕሬዚደንት ዶናልድ ትራምፕ ኢራን ‘በጣም ትልቅ ስጦታ ሰጠችኝ‘ አሉኢትዮጵያ በዓለም 5ኛዋ ግዙፍ አበባ ላኪ ሀገር ተባለች"ኳታር ውስጥ፤ በኑሮ ውድነት ላይ አንዳችም ጭማሪ የለብንም። የነዳጅ ጭማሪ አልተደረገም። መንግሥት ትልቅ ድጋፍ እያደረገልን ነው" ሰዓሊ ተሰማ ተምትሜ