“የዕምቦጭ አረምን ከ85 እስከ 90 ፐርሰንት ከጣና ሐይቅ ወደ ዳር ማስወጣት ተችሏል” - ዶ/ር አያሌው ወንዴ

Lake Tana.

Lake Tana. Source: Getty

ዶ/ር አያሌው ወንዴ - የጣና ሐይቅና የሌሎች ውኃ አካላት ጥበቃና ልማት ዋና ሥራ አስኪያጅ፤ የጣናን ሕልውና ስለፈተነው የዕንቦጭ አረም ምንጠራ ሂደትና ተደቅነው ስላሉ ስጋቶች ያነሳሉ። “በጣና ሐይቅ ላይ የተነጠፈውን አረም ከቦታ ወደ ቦታ እንዳይዘዋወር ማድረግ ተችሏል። ይህ ማለት ግን ከሐይቁ ዳር አከማቸነው እንጂ አረሙ ሙሉ ለሙሉ ተወግዷል ማለት አይደለም። የአረሙ ክምችት ተጓጉዞ እንዲርቅ ለማድረግ የገንዘብ ችግር አለብን ” ይላሉ።


አንኳሮች


 

  • የዕንቦጭ አረምን የማስወገድ ጥረቶችና ስኬቶች
  • ዕንቦጭን በክረምት የመከላከል ተግዳሮት
  • ለጣና ትድግና የባሕር ማዶ ነዋሪ ኢትዮጵያውያን አስተዋፅዖዎች

Share

Follow SBS Amharic

Download our apps

Watch on SBS

SBS World News

Take a global view with Australia's most comprehensive world news service

Watch now