"የደብረ ማርቆስ ዩኒቨርሲቲ 15 ምርጥ የአማርኛ ልብወለዶችን ወደ እንግሊዝኛ ተርጉሞ ያሳተመው ዓለም አቀፍ አንባቢያን እጅ እንዲገቡ በማሰብ ነው" ዶ/ር ደመቀ ጣሰው18:03Dr Demeke Tassew. Source: D.Tassewኤስ.ቢ.ኤስ አማርኛView Podcast SeriesFollow and SubscribeApple PodcastsYouTubeSpotifyDownload (16.94MB)Download the SBS Audio appAvailable on iOS and Android ዶ/ር ደመቀ ጣሰው፤ በደብረ ማርቆስ ዩኒቨርሲቲ የእንግሊዝኛ ቋንቋና ሥነ ጽሑፍ መምህር ናቸው። የደብረ ማርቆስ ዩኒቨርሲቲ ሰሞኑን የአንጋፋ ምርጥ ኢትዮጵያውያንን አጫጭር የልብወለድ ድርሰቶች "Astonishing Addis Ababa: Ethiopian Short Stories Anthology" በሚል ርዕስ በማሳተም ለዓለም አቀፍ መድረክ እንዲበቁ የማድረጉን ፋይዳ አስመልክተው ይናገራሉ።አንኳሮች የደራሲያንና ድርሰቶች መረጣና ምዘናየኢትዮጵያ የሥነ ጽሑፍ ዕድገትና ጥራት ደረጃየአንባቢያን የንባብ ልማድየሥነ ፅሑፍ ልሕቀት ማዕከል ትልም ShareLatest podcast episodes"በጥራት ስለምንጨርስ ከደንበኞች ጋር ጥሩ ወዳጅነት አለን፤ እምነት ይጥሉብናል" ዳይሬክተር ጀማል አይዲንጀማል አይዲን፤ የቤት ግንባታና የቤት ውስጥ ዕድሳትኢራን በአንድ ተቃዋሚ ሠልፈኛ ላይ ይሙት በቃ ፈረደችበአዲስ አበባ ቅሬታ ካሰሙ ግብር ከፋዮች መካከል የ58 በመቶዎቹ ቅሬታ ትክክል ሆኖ እንዳገኘው የከተማይቱ ገቢዎች ቢሮ አስታወቀ