"የደብረ ማርቆስ ዩኒቨርሲቲ 15 ምርጥ የአማርኛ ልብወለዶችን ወደ እንግሊዝኛ ተርጉሞ ያሳተመው ዓለም አቀፍ አንባቢያን እጅ እንዲገቡ በማሰብ ነው" ዶ/ር ደመቀ ጣሰው18:03Dr Demeke Tassew. Source: D.Tassewኤስ.ቢ.ኤስ አማርኛView Podcast SeriesFollow and Subscribe Apple Podcasts YouTube Spotify Download (16.94MB)Download the SBS Audio appAvailable on iOS and Android ዶ/ር ደመቀ ጣሰው፤ በደብረ ማርቆስ ዩኒቨርሲቲ የእንግሊዝኛ ቋንቋና ሥነ ጽሑፍ መምህር ናቸው። የደብረ ማርቆስ ዩኒቨርሲቲ ሰሞኑን የአንጋፋ ምርጥ ኢትዮጵያውያንን አጫጭር የልብወለድ ድርሰቶች "Astonishing Addis Ababa: Ethiopian Short Stories Anthology" በሚል ርዕስ በማሳተም ለዓለም አቀፍ መድረክ እንዲበቁ የማድረጉን ፋይዳ አስመልክተው ይናገራሉ።አንኳሮች የደራሲያንና ድርሰቶች መረጣና ምዘናየኢትዮጵያ የሥነ ጽሑፍ ዕድገትና ጥራት ደረጃየአንባቢያን የንባብ ልማድየሥነ ፅሑፍ ልሕቀት ማዕከል ትልም ShareLatest podcast episodesፕሬዚደንት ትራምፕ ላይ የግድያ ሙከራ እንዳደረገ የተጠረጠረው ግለሰብ ማምሻውን ፍርድ ቤት ሊቀርብ ነውየኢትዮጵያ ብሔራዊ ምርጫ ቦርድ በ7ኛው ጠቅላላ ምርጫ የመራጮችን ምዝገባ እንዲያከናውኑ ከተከፈቱ ምርጫ ጣቢያዎች መካከል 22ቱ ሕገወጥ ድርጊት በመፈፀማቸው መዝጋቱን አስታወቀመብቶቻቸውን ለነፈገቻቸው ሀገር መዋጋት፤ የአውስትራሊያ ነባር ዜጎች የጦር አባላት አገልግሎት ዝክረ መታሰቢያ"የሐበሻ ማኅበረሰብ መጥቶ ቢያየኝ፤ ቢደግፈኝ ደስ ይለኛል። ሁሉም ሰው የራሱ የሆነ ነገር የሚያገኝበት ትዕይንት ነው" ሶሊያና እርሴ