"የደብረ ማርቆስ ዩኒቨርሲቲ 15 ምርጥ የአማርኛ ልብወለዶችን ወደ እንግሊዝኛ ተርጉሞ ያሳተመው ዓለም አቀፍ አንባቢያን እጅ እንዲገቡ በማሰብ ነው" ዶ/ር ደመቀ ጣሰው18:03Dr Demeke Tassew. Source: D.Tassewኤስ.ቢ.ኤስ አማርኛView Podcast SeriesFollow and SubscribeApple PodcastsYouTubeSpotifyDownload (16.94MB)Download the SBS Audio appAvailable on iOS and Android ዶ/ር ደመቀ ጣሰው፤ በደብረ ማርቆስ ዩኒቨርሲቲ የእንግሊዝኛ ቋንቋና ሥነ ጽሑፍ መምህር ናቸው። የደብረ ማርቆስ ዩኒቨርሲቲ ሰሞኑን የአንጋፋ ምርጥ ኢትዮጵያውያንን አጫጭር የልብወለድ ድርሰቶች "Astonishing Addis Ababa: Ethiopian Short Stories Anthology" በሚል ርዕስ በማሳተም ለዓለም አቀፍ መድረክ እንዲበቁ የማድረጉን ፋይዳ አስመልክተው ይናገራሉ።አንኳሮች የደራሲያንና ድርሰቶች መረጣና ምዘናየኢትዮጵያ የሥነ ጽሑፍ ዕድገትና ጥራት ደረጃየአንባቢያን የንባብ ልማድየሥነ ፅሑፍ ልሕቀት ማዕከል ትልም ShareLatest podcast episodes"ለመላው ኢትዮጵያውያንና የዓለም ሙስሊሞች እንኳን በሰላም አደረሳችሁ፤ ተቻችለን የምንኖር ያድርገን፤ መልካም ኢድ ይሁንልን" ሼህ አብዱራህማን ሐጂ ከቢር#106 Mmm or Hmm? Trying new and unusual food" 'በሕይወት ሁሉ ነገር ተሳካልን፤ የእናታችንም ሕልም ተሳክቷል' በምንልበት ሰዓት እናታችንን አጣናት" ሊዲያ ዓለማየሁበመካከለኛው ምሥራቅ ጦርነት ሳቢያ የደረሰውን የነዳጅ እጥረትና የዋጋ ንረት አስመልክቶ የአውስትራሊያ ብሔራዊ ካቢኔ በነገው ዕለት አስቸኳይ ስብሰባ ሊያካሂድ ነው