"የደብረ ማርቆስ ዩኒቨርሲቲ 15 ምርጥ የአማርኛ ልብወለዶችን ወደ እንግሊዝኛ ተርጉሞ ያሳተመው ዓለም አቀፍ አንባቢያን እጅ እንዲገቡ በማሰብ ነው" ዶ/ር ደመቀ ጣሰው

Arts and Entertainment

Dr Demeke Tassew. Source: D.Tassew

ዶ/ር ደመቀ ጣሰው፤ በደብረ ማርቆስ ዩኒቨርሲቲ የእንግሊዝኛ ቋንቋና ሥነ ጽሑፍ መምህር ናቸው። የደብረ ማርቆስ ዩኒቨርሲቲ ሰሞኑን የአንጋፋ ምርጥ ኢትዮጵያውያንን አጫጭር የልብወለድ ድርሰቶች "Astonishing Addis Ababa: Ethiopian Short Stories Anthology" በሚል ርዕስ በማሳተም ለዓለም አቀፍ መድረክ እንዲበቁ የማድረጉን ፋይዳ አስመልክተው ይናገራሉ።


አንኳሮች


 

  • የደራሲያንና ድርሰቶች መረጣና ምዘና
  • የኢትዮጵያ የሥነ ጽሑፍ ዕድገትና ጥራት ደረጃ
  • የአንባቢያን የንባብ ልማድ
  • የሥነ ፅሑፍ ልሕቀት ማዕከል ትልም
     

Share

Follow SBS Amharic

Download our apps

Watch on SBS

SBS World News

Take a global view with Australia's most comprehensive world news service

Watch now