“በተከለልንበት አጥር ብቻ እየጮህን ሰውነታችን የጠፋበትና የእናትን ልብ የሚሰብር ዘመን ሆኗል ” - ዶ/ር እማዬነሽ ስዩም

Dr Emayenesh Seyoum

Dr Emayenesh Seyoum. Source: E.Seyoum

ዶ/ር እማዬነሽ ስዩም - የቪክቶሪያ መንግሥት ገዲብ የፖሊሲ አማካሪና በቪክቶሪያ ኢትዮጵያውያን ሴቶች ኅብረት ፕሬዚደንት፤ ኅብረቱ እሑድ ሜይ 9 በመላው አውስትራሊያ የሚከበረውን የእናቶች ቀን አስመልክቶ ስላሰናዳው ልዩ ዝግጅት ይገልጣሉ። ለመላው እናቶችም የመልካም እናቶች ቀን ምኞታቸውን ያስተላልፋሉ።



Share

Follow SBS Amharic

Download our apps

Watch on SBS

SBS World News

Take a global view with Australia's most comprehensive world news service

Watch now