ዶ/ር ፍስሃ ተስፋይ - በዲከን ዩኒቨርሲቲ ተላላፊ ያልሆኑ በሽታዎች ተመራማሪ “ለ11 ወራት የነበርንበትን የጨለማ መንገድ ለመቀጠል የታሰበ መሆኑ ነው የሚታየኝ” ሲሉ፤ ወ/ሮ ሰብለወርቅ ታደሰ - የደቡብ ብሪስበን ማኅበረሰብ ማዕከል ማኔጂንግ ዳይሬክተር “ሕዝብ የሚፈልገው አዲስ ምዕራፍ እየተፈተነ ያለበትን የሰላም፣ የአገር አንድነትና ኢኮኖሚያዊ ችግሮቹን እንዲፈታለት ነው” ይላሉ።
አንኳሮች
- የኢትዮጵያ የወደፊት ጉዞ አቅጣጫ
- የአዲስ ምዕራፍ ዕይታ
- ስጋትና ተስፋ
Share






