የአዲሱ የኢትዮጵያ መንግሥት አዲስ ምዕራፍ ርዕይ የሚያመራው ወዴት ነው?

Community

Dr Fisaha Tesfay (L) and Seblework Tadesse (R). Source: Tesfay and Tadesse

ዶ/ር ፍስሃ ተስፋይ - በዲከን ዩኒቨርሲቲ ተላላፊ ያልሆኑ በሽታዎች ተመራማሪ “ለ11 ወራት የነበርንበትን የጨለማ መንገድ ለመቀጠል የታሰበ መሆኑ ነው የሚታየኝ” ሲሉ፤ ወ/ሮ ሰብለወርቅ ታደሰ - የደቡብ ብሪስበን ማኅበረሰብ ማዕከል ማኔጂንግ ዳይሬክተር “ሕዝብ የሚፈልገው አዲስ ምዕራፍ እየተፈተነ ያለበትን የሰላም፣ የአገር አንድነትና ኢኮኖሚያዊ ችግሮቹን እንዲፈታለት ነው” ይላሉ።


አንኳሮች


 

  • የኢትዮጵያ የወደፊት ጉዞ አቅጣጫ  
  • የአዲስ ምዕራፍ ዕይታ
  • ስጋትና ተስፋ

Share

Follow SBS Amharic

Download our apps

Watch on SBS

SBS World News

Take a global view with Australia's most comprehensive world news service

Watch now