ዶ/ር ጌታቸው ድንቁ የኢትዮጵያ መገናኛ ብዙኅን ባለስልጣን ዋና ዳይሬክተር፤ የባለስልጣን መሥሪያ ቤቱን የለውጥ ሽግግር አካልነት፣ የስያሜና የሚዲያ ሕግጋት ለውጦችን አስመልክተው ያስረዳሉ።
አንኳሮች
- የኢትዮጵያ መገናኛ ብዙኅን ባለስልጣን ሚና ኃላፊነት
- በግሉና በመንግሥት ብዙኅን መገናኛ መካከል ያሉ የመረጃና የሥራ ፈቃድ አሰጣጥ ሚዛን ዝንፈትና አቻነት
- የቦርድ አባላት ፖለቲካዊ ወገንተኛነት ርቀትና ቅርበት
Share






