“መንግሥት በፊት የነበረው ፍርሃት እየለቀቀው የኤሌክትሮኒክ ሚዲያ ዘርፉን ክፍት እያደረገ ነው” - ዶ/ር ጌታቸው ድንቁ18:59Communications Towers at the top of Entoto hill, Addis Ababa Region. Source: Gettyኤስ.ቢ.ኤስ አማርኛView Podcast SeriesFollow and SubscribeApple PodcastsYouTubeSpotifyDownload (14.89MB)Download the SBS Audio appAvailable on iOS and Android ዶ/ር ጌታቸው ድንቁ የኢትዮጵያ መገናኛ ብዙኅን ባለስልጣን ዋና ዳይሬክተር፤ የባለስልጣን መሥሪያ ቤቱን የለውጥ ሽግግር አካልነት፣ የስያሜና የሚዲያ ሕግጋት ለውጦችን አስመልክተው ያስረዳሉ።አንኳሮችየኢትዮጵያ መገናኛ ብዙኅን ባለስልጣን ሚና ኃላፊነትበግሉና በመንግሥት ብዙኅን መገናኛ መካከል ያሉ የመረጃና የሥራ ፈቃድ አሰጣጥ ሚዛን ዝንፈትና አቻነትየቦርድ አባላት ፖለቲካዊ ወገንተኛነት ርቀትና ቅርበትShareLatest podcast episodes"ኢትዮጵያ ውስጥ የሁሉንም ክልልሎች ይሁንታ ለማግኘትና ዲሞክራሲም ሥር እንዲሰድ ለማድረግ ፕሬዚደንታዊ ሥርዓት ያስፈልጋል" ዶ/ር ሰለሞን ኃይለማርያም"የዳያስፖራ ማኅበረሰብ ውስጥ የሚታየው የሀገር ቤት ነፀብራቅ ነው፤ ሀገር ቤት ያለው ሁኔታ እየሰከነ ሲሄድ የዳያስፖራውም እንደዚያ ይሆናል" ዶ/ር ሰለሞን ኃይለማርያም"የኢኮኖሚ ዕድገት ኢትዮጵያዊነት እንዲለመልም ያደርጋል፤ ሕዝብ ኢትዮጵያዊነት የሚያስገኘውን ጥቅም እንዲያውቅ ማድረግ ያስፈልጋል" ዶ/ር ሰለሞን ኃይለማርያም2018 - አዲስ ዓመት፣ አውደ ዓመት፣ ዕንቁጣጣሽ