“መንግሥት በፊት የነበረው ፍርሃት እየለቀቀው የኤሌክትሮኒክ ሚዲያ ዘርፉን ክፍት እያደረገ ነው” - ዶ/ር ጌታቸው ድንቁ18:59Communications Towers at the top of Entoto hill, Addis Ababa Region. Source: Gettyኤስ.ቢ.ኤስ አማርኛView Podcast SeriesFollow and SubscribeApple PodcastsYouTubeSpotifyDownload (14.89MB)Download the SBS Audio appAvailable on iOS and Android ዶ/ር ጌታቸው ድንቁ የኢትዮጵያ መገናኛ ብዙኅን ባለስልጣን ዋና ዳይሬክተር፤ የባለስልጣን መሥሪያ ቤቱን የለውጥ ሽግግር አካልነት፣ የስያሜና የሚዲያ ሕግጋት ለውጦችን አስመልክተው ያስረዳሉ።አንኳሮችየኢትዮጵያ መገናኛ ብዙኅን ባለስልጣን ሚና ኃላፊነትበግሉና በመንግሥት ብዙኅን መገናኛ መካከል ያሉ የመረጃና የሥራ ፈቃድ አሰጣጥ ሚዛን ዝንፈትና አቻነትየቦርድ አባላት ፖለቲካዊ ወገንተኛነት ርቀትና ቅርበትShareLatest podcast episodes"ጠብን፣ መቀየምን ትፈራለች፤ ፍቅርን፣ ሰው ማክበርን ትወዳለች። በእምነቷም፣ በልጆቿም በትዳሯም ጠንካራ ነበረች።" የወ/ሮ ወርቅነሽ ባለቤት አቶ አብርሃም ተዘራ ገሠሠፕሬዚደንት ዶናልድ ትራምፕ ኢራን ‘በጣም ትልቅ ስጦታ ሰጠችኝ‘ አሉኢትዮጵያ በዓለም 5ኛዋ ግዙፍ አበባ ላኪ ሀገር ተባለች"ኳታር ውስጥ፤ በኑሮ ውድነት ላይ አንዳችም ጭማሪ የለብንም። የነዳጅ ጭማሪ አልተደረገም። መንግሥት ትልቅ ድጋፍ እያደረገልን ነው" ሰዓሊ ተሰማ ተምትሜ