"የአድዋ ድል ኢትዮጵያዊ ማንነታችን ከተገነባባቸው የማንነታችን ትልቅ አምዶች አንዱ ነው፤ ለእኔ ቅርሴ ነው" ዶ/ር ግዛት ሞላ

Community

Nurse Hanna Tamirat (L), and Dr Gizat Molla (R). Source: G.Molla and H.Tamrat

"የአድዋ ድል ክብርና ኩራቴ ነው፤ እቴጌ ጣይቱ የሴት ጀግና ተምሳሌት ናቸው" ነርስ ሃና ታምራት


ዶ/ር ግዛት ሞላ በደቡብ አውስትራሊያ ዩኒቨርሲቲ የሳይንስ ተመራማሪ፣ በደቡብ አውስትራሊያ የኢትዮጵያውያን ማኅበረሰብ ማኅበር ዋና ፀሐፊና ነርስ ሃና ታምራት፤ ለ126ኛ ጊዜ ስለሚከበረው የአድዋ ድል ክብረ በዓል ፋይዳ ይናገራሉ። 


Share

Follow SBS Amharic

Download our apps

Watch on SBS

SBS World News

Take a global view with Australia's most comprehensive world news service

Watch now