"መንግሥትንና ሃይማኖትን ለማቃቃር የሞከረው የቢቱ እምነት ተከታይ ቡድንም ሆነ ግለሰብ አሁን ኢትዮጵያ ውስጥ እንዳለ አልሰማሁም" ዶ/ር አባ ኅሩይ ኤርሚያስ

Dr Aba Hiruie Ermias.jpg

Dr Aba Hiruie Ermias. Credit: H.Ermias

ዶ/ር አባ ኅሩይ ኤርሚያስ በሃምቡርግ ዩኒቨርሲቲ የኢትዮጵያ ጥናትና ምርምር ተመራማሪ ናቸው። በቅርቡ Journal of Afroasiatic Languages, History and Culture (JAAL) ላይ "Bitu of Ethiopia and His Hersey" በሚል ርዕስ መጣጥፋቸውን ለሕትመት አብቅተዋል። ቢቱ እንደምን የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤተክርስቲያንን ክርስቲያናዊ አስምህሮት ተፃርሮ ለመናፍቅነት እንደበቃ፣ በንጉሥ ዳዊትና ቤተሰቦቹ ዘንድ ስላሳደራቸው መንፈሳዊ ተፅዕኖዎችና ስላስከተላቸው መዘዞች ይናገራሉ።


አንኳሮች
  • እምነትና ተቃርኖ
  • በአባ ጊዮርጊስ ላይ የደረሱ በደሎች
  • የፍትሕ መጓደል

Share
Follow SBS Amharic

Download our apps
SBS Audio
SBS On Demand

Listen to our podcasts
Independent news and stories connecting you to life in Australia and Amharic-speaking Australians.
Ease into the English language and Australian culture. We make learning English convenient, fun and practical.
Get the latest with our exclusive in-language podcasts on your favourite podcast apps.

Watch on SBS
SBS World News

SBS World News

Take a global view with Australia's most comprehensive world news service
"መንግሥትንና ሃይማኖትን ለማቃቃር የሞከረው የቢቱ እምነት ተከታይ ቡድንም ሆነ ግለሰብ አሁን ኢትዮጵያ ውስጥ እንዳለ አልሰማሁም" ዶ/ር አባ ኅሩይ ኤርሚያስ | SBS Amharic