"መንግሥትንና ሃይማኖትን ለማቃቃር የሞከረው የቢቱ እምነት ተከታይ ቡድንም ሆነ ግለሰብ አሁን ኢትዮጵያ ውስጥ እንዳለ አልሰማሁም" ዶ/ር አባ ኅሩይ ኤርሚያስ

Dr Aba Hiruie Ermias.jpg

Dr Aba Hiruie Ermias. Credit: H.Ermias

ዶ/ር አባ ኅሩይ ኤርሚያስ በሃምቡርግ ዩኒቨርሲቲ የኢትዮጵያ ጥናትና ምርምር ተመራማሪ ናቸው። በቅርቡ Journal of Afroasiatic Languages, History and Culture (JAAL) ላይ "Bitu of Ethiopia and His Hersey" በሚል ርዕስ መጣጥፋቸውን ለሕትመት አብቅተዋል። ቢቱ እንደምን የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤተክርስቲያንን ክርስቲያናዊ አስምህሮት ተፃርሮ ለመናፍቅነት እንደበቃ፣ በንጉሥ ዳዊትና ቤተሰቦቹ ዘንድ ስላሳደራቸው መንፈሳዊ ተፅዕኖዎችና ስላስከተላቸው መዘዞች ይናገራሉ።


አንኳሮች
  • እምነትና ተቃርኖ
  • በአባ ጊዮርጊስ ላይ የደረሱ በደሎች
  • የፍትሕ መጓደል

Share

Follow SBS Amharic

Download our apps

Watch on SBS

SBS World News

Take a global view with Australia's most comprehensive world news service

Watch now