"መንግሥትንና ሃይማኖትን ለማቃቃር የሞከረው የቢቱ እምነት ተከታይ ቡድንም ሆነ ግለሰብ አሁን ኢትዮጵያ ውስጥ እንዳለ አልሰማሁም" ዶ/ር አባ ኅሩይ ኤርሚያስ18:37Dr Aba Hiruie Ermias. Credit: H.Ermiasኤስ.ቢ.ኤስ አማርኛView Podcast SeriesFollow and SubscribeApple PodcastsYouTubeSpotifyDownload (17.03MB)Download the SBS Audio appAvailable on iOS and Android ዶ/ር አባ ኅሩይ ኤርሚያስ በሃምቡርግ ዩኒቨርሲቲ የኢትዮጵያ ጥናትና ምርምር ተመራማሪ ናቸው። በቅርቡ Journal of Afroasiatic Languages, History and Culture (JAAL) ላይ "Bitu of Ethiopia and His Hersey" በሚል ርዕስ መጣጥፋቸውን ለሕትመት አብቅተዋል። ቢቱ እንደምን የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤተክርስቲያንን ክርስቲያናዊ አስምህሮት ተፃርሮ ለመናፍቅነት እንደበቃ፣ በንጉሥ ዳዊትና ቤተሰቦቹ ዘንድ ስላሳደራቸው መንፈሳዊ ተፅዕኖዎችና ስላስከተላቸው መዘዞች ይናገራሉ።አንኳሮችእምነትና ተቃርኖበአባ ጊዮርጊስ ላይ የደረሱ በደሎችየፍትሕ መጓደልተጨማሪ ያድምጡ"ቢቱ ወልድ ያለ አብ ለፍርድ ይመጣል ብሎ ያስተማረው ትምህርት የክርስትናን እምነት የሚያናጋ ከባድ ክህደት ነው" ዶ/ር አባ ኅሩይ ኤርሚያስShareLatest podcast episodesስንብት፤ የአውስትራሊያ ነባር ዜጎች የባሕል ተፋላሚዋ አክስት ሮዳ ሮበርትስመጽሐፍ ሻጮች ስልጠና ቢሰጣቸው ደስ ይለኛል፤ ለደራሲያን የሚሰጡት ክብር አናሳ ነው። በጣት የሚቆጠሩት ካልሆኑ በስተቀር።" ደራሲና ጋዜጠኛ ሃሊ ሙዘይን"ለመላው ኢትዮጵያውያንና የዓለም ሙስሊሞች እንኳን በሰላም አደረሳችሁ፤ ተቻችለን የምንኖር ያድርገን፤ መልካም ኢድ ይሁንልን" ሼህ አብዱራህማን ሐጂ ከቢር#106 Mmm or Hmm? Trying new and unusual food