“ሕዳሴ ግድብ ከምጣኔ ሃብትና ፋይናንስ ሌላ፤ ለብሔራዊ ሥነ ልቦና ጠቀሜታ አለው” - ዶ/ር ከፍያለው መኮንን

Interview with Dr Kefyalew

Dr Kefyalew Mekonnen Source: Courtesy of KM and FBC

ዶ/ር ከፍያለው መኮንን የዓባይ ወንዝና የሕዳሴ ግድብ ዙሪያ ስላሉ ፋይዳዎችና ውዝግቦች ይናገራሉ። ዶ/ር ከፍያለው የሶስተኛ ዲግሪ መመረቂያ ጽሑፋቸውን ያቀረቡት በዓባይ ላይ ነው (The economics of developing water resource projects in the Ethiopian Nile River Basin, their socio-economic, political, environmental and transboundary implications) ።


አንኳሮች


  • ዓለም አቀፍ ሕግና የድንበር ተሻጋሪ ውኃ መብትና ግዴታዎች
  • የአገር ውስጥ ውኃ አጠቃቀም  
  • የዓባይ ወንዝ ትሩፋቶች

Share

Follow SBS Amharic

Download our apps

Watch on SBS

SBS World News

Take a global view with Australia's most comprehensive world news service

Watch now