የስኳር ህሙማን እና እና ኮቪድ -19 ዶ/ር መልካም ከበደ በሲድኒ የቻርለስ ፐርክን የምርምር ማእከል የሳይንስ ተመራማሪ

.

Dr Melkam Kebede Source: Supplied

የስኳር ህሙማን በኮሮና ሳቢያ በቤት ውስጥ እንዲቀመጡ በመደረጉ ሳቢያ በአካል በመገኘት ማግኘት የሚገባቸውን የህክምና ክትትል እንዳያገኙ ምክንያት ሆኗል ።


“ የኮሮና ቫይረስ የስኳር ህሙማን በሁለት መልክ ጎድቷል ይላሉ  

ለተጨማሪ የጤና ችገር ተጋላጭ እንዲሆኑ ማድረግ እና  ከቤት ባለመውጣት ሳቢይ  በየቀኑ ለጤናቸው የሚገባውን እንቅስቃሴ እንዳያደጉ በማገድ ”

-      /ር መልካም ከበደ

የስኳር ህሙማን በማህበረሰባቸው ውስጥ ወይም በስራ ቦታ መገለል ሊደርስብን ይችላል በሚል ጭንቀት ሳቢያ ህመማቸውን እንደሚደብቁ በጥናታቸው ውስጥ ማየታቸውን ገልጸዋል ።

ለዚህ መፍትሄው ከሌሎች  የስኳር ህሙማን ጋር በመሆን የአካል ብቃት እንቅስቃሴን ማዘውተር እና የአእምሮን ጤናን መጠበቅ ነው ሲሉ ዶ/ር መልካም ከበደ ምክራቸውን ይለግሳሉ።


Share
Follow SBS Amharic

Download our apps
SBS Audio
SBS On Demand

Listen to our podcasts
Independent news and stories connecting you to life in Australia and Amharic-speaking Australians.
Ease into the English language and Australian culture. We make learning English convenient, fun and practical.
Get the latest with our exclusive in-language podcasts on your favourite podcast apps.

Watch on SBS
SBS World News

SBS World News

Take a global view with Australia's most comprehensive world news service