የስኳር ህሙማን እና እና ኮቪድ -19 ዶ/ር መልካም ከበደ በሲድኒ የቻርለስ ፐርክን የምርምር ማእከል የሳይንስ ተመራማሪ

.

Dr Melkam Kebede Source: Supplied

የስኳር ህሙማን በኮሮና ሳቢያ በቤት ውስጥ እንዲቀመጡ በመደረጉ ሳቢያ በአካል በመገኘት ማግኘት የሚገባቸውን የህክምና ክትትል እንዳያገኙ ምክንያት ሆኗል ።


“ የኮሮና ቫይረስ የስኳር ህሙማን በሁለት መልክ ጎድቷል ይላሉ  

ለተጨማሪ የጤና ችገር ተጋላጭ እንዲሆኑ ማድረግ እና  ከቤት ባለመውጣት ሳቢይ  በየቀኑ ለጤናቸው የሚገባውን እንቅስቃሴ እንዳያደጉ በማገድ ”

-      /ር መልካም ከበደ

የስኳር ህሙማን በማህበረሰባቸው ውስጥ ወይም በስራ ቦታ መገለል ሊደርስብን ይችላል በሚል ጭንቀት ሳቢያ ህመማቸውን እንደሚደብቁ በጥናታቸው ውስጥ ማየታቸውን ገልጸዋል ።

ለዚህ መፍትሄው ከሌሎች  የስኳር ህሙማን ጋር በመሆን የአካል ብቃት እንቅስቃሴን ማዘውተር እና የአእምሮን ጤናን መጠበቅ ነው ሲሉ ዶ/ር መልካም ከበደ ምክራቸውን ይለግሳሉ።


Share

Follow SBS Amharic

Download our apps

Watch on SBS

SBS World News

Take a global view with Australia's most comprehensive world news service

Watch now