ዶ/ር መልካም ከበደ በሲድኒ የቻርለስ ፐርክን የምርምር ማእከል የሳይንስ ተመራማሪ

.

Dr Melkam Kebede Source: Supplied

“ አሁን በደረስንበት የምርምር ውጤት መሰረት የስኳር ህመምን ማጥፋት ባይቻልም ሙሉ ለሙሉ በመቆጣጠር ጤናም ህይወትን መምራት ይቻላል። “ - ዶ/ር መልካም ከበደ


ዶ/ር መልካም ከበደ በሲድኒ የቻርለስ ፐርክን የምርምር ማእከል የሳይንስ ተመራማሪ እንደሚያስረዱት ከሆነ ለስኳር ህመም መንስኤዎቹ ሁለት ናቸው ። አንደኛው በዘር የምንወርሰው ሲሆን ሁለተኛው ከአካባቢ ማለትም ከአመጋገባቸን እና እንቅስቃሴያችን ነው።

የስኳር ህመም በተያያዥነት ከሚያስከትላቸው የጤና ጠንቆች መካከል እይታን ማጣት ፡ የኩላሊት ከአገልገሎት ውጭ መሆን ፡ የልብ ህመም እና የደም ግፊት ተጠቃሾች ናቸው።

አሁን በደረስንበት የምርምር ውጤት መሰረት ህመሙን ማጥፋት ባይቻልም ሙሉ ለሙሉ በመቆጣጠር ጤናም ህይወትን መምራት ይቻላል።   


Share
Follow SBS Amharic

Download our apps
SBS Audio
SBS On Demand

Listen to our podcasts
Independent news and stories connecting you to life in Australia and Amharic-speaking Australians.
Ease into the English language and Australian culture. We make learning English convenient, fun and practical.
Get the latest with our exclusive in-language podcasts on your favourite podcast apps.

Watch on SBS
SBS World News

SBS World News

Take a global view with Australia's most comprehensive world news service