“የቅድስት ድንግል ማርያም እናት ፀጉር ተድባበ ማርያም ቤተክርስቲያን ውስጥ አለ” - ዶ/ር መንግሥቱ ታደሰ

ዶ/ር መንግሥቱ ታደሰ (ግራ)፣ መንበረ ዳዊት (መሃል)፣ ከወርቅና አልማዝ የተሠራ የንጉሥ ሚካኤል ዘውድ Source: Supplied
ዶ/ር መንግሥቱ ታደሰ - በደብረ ብርሃን ዩኒቨርሲቲ የታሪክ መምህር፤ “የተድባበ ማርያም ቤተክርስቲያን ሃይማኖታዊ፣ ባሕላዊና ታሪካዊ ቅርሶች ለቱሪዝም ዕድገት ያላቸው ሚና ፍተሻ” በሚል ርዕስ “Journal of Afroasiatic Language, History and Culture” ለሕትመት ስላበቁት ጥናታዊ ምርምርና ግኝቶቻቸው ይናገራሉ።
Share




