“የቅድስት ድንግል ማርያም እናት ፀጉር ተድባበ ማርያም ቤተክርስቲያን ውስጥ አለ” - ዶ/ር መንግሥቱ ታደሰ

Interview with Dr Mengistu Tadesse

ዶ/ር መንግሥቱ ታደሰ (ግራ)፣ መንበረ ዳዊት (መሃል)፣ ከወርቅና አልማዝ የተሠራ የንጉሥ ሚካኤል ዘውድ Source: Supplied

ዶ/ር መንግሥቱ ታደሰ - በደብረ ብርሃን ዩኒቨርሲቲ የታሪክ መምህር፤ “የተድባበ ማርያም ቤተክርስቲያን ሃይማኖታዊ፣ ባሕላዊና ታሪካዊ ቅርሶች ለቱሪዝም ዕድገት ያላቸው ሚና ፍተሻ” በሚል ርዕስ “Journal of Afroasiatic Language, History and Culture” ለሕትመት ስላበቁት ጥናታዊ ምርምርና ግኝቶቻቸው ይናገራሉ።



Share

Follow SBS Amharic

Download our apps

Watch on SBS

SBS World News

Take a global view with Australia's most comprehensive world news service

Watch now