ዶ/ር ሚዛን ኪሮስ - በኢትዮጵያ ጤና ሚኒስቴር የኮቨድ-19 ብሔራዊ ግብረ ኃይል አስተባባሪ፤ ኢትዮጵያ ውስጥ እየተስፋፋ ስላለው የኮሮናቫይረስ ወረርሽኝ አሳሳቢነት፣ ክትባትና ከባሕር ማዶ ነዋሪ ኢትዮጵያውያንና ትውልደ ኢትዮጵያውያን የሚጠበቁ አስተዋፅዖዎችን አስመልክተው ይናገራሉ።
አንኳሮች
- የክትባት ክተባ ሂደት
- የኮሮናቫይረስ ወረርሽኝን ለመከላከል የባሕር ማዶ ነዋሪ ኢትዮጵያውያን አስተዋፅዖዎችና የሚጠበቁ ሚናዎች
- ከባሕር ማዶ ወደ አገር ቤት ለገቡና ለሚሔዱ ኢትዮጵያውያን ምክረ ሃሳብ
Share






