“የኮሮናቫይረስ ወረርሽኝን ለመከላከል አገራችንን ከምንጊዜውም በላይ መርዳት ያለብን ጊዜ ነው” - ዶ/ር ሚዛን ኪሮስ17:30Dr Mizan Kiros. Source: M.Kirosኤስ.ቢ.ኤስ አማርኛView Podcast SeriesFollow and Subscribe Apple Podcasts YouTube Spotify Download (15.29MB)Download the SBS Audio appAvailable on iOS and Android ዶ/ር ሚዛን ኪሮስ - በኢትዮጵያ ጤና ሚኒስቴር የኮቨድ-19 ብሔራዊ ግብረ ኃይል አስተባባሪ፤ ኢትዮጵያ ውስጥ እየተስፋፋ ስላለው የኮሮናቫይረስ ወረርሽኝ አሳሳቢነት፣ ክትባትና ከባሕር ማዶ ነዋሪ ኢትዮጵያውያንና ትውልደ ኢትዮጵያውያን የሚጠበቁ አስተዋፅዖዎችን አስመልክተው ይናገራሉ።አንኳሮች የክትባት ክተባ ሂደት የኮሮናቫይረስ ወረርሽኝን ለመከላከል የባሕር ማዶ ነዋሪ ኢትዮጵያውያን አስተዋፅዖዎችና የሚጠበቁ ሚናዎችከባሕር ማዶ ወደ አገር ቤት ለገቡና ለሚሔዱ ኢትዮጵያውያን ምክረ ሃሳብShareLatest podcast episodes"የሐበሻ ማኅበረሰብ መጥቶ ቢያየኝ፤ ቢደግፈኝ ደስ ይለኛል። ሁሉም ሰው የራሱ የሆነ ነገር የሚያገኝበት ትዕይንት ነው" ሶሊያና እርሴፕሬዚደንት ዶናልድ ትራምፕ የኢራን-እሥራኤል-ዩናይትድ ስቴትስ ተኩስ አቁምን ላልተወሰነ ጊዜ አራዘሙየኢትዮጵያ ብሔራዊ ምርጫ ቦርድ እስከ ሚያዝያ 9 ቀን 2018 ድረስ 47 ሚሊዮን የሚጠጉ መራጮች መመዝገባቸውን አስታወቀዩናይድ ስቴትስ የኢራንን መርከብ በቁጥጥሯ ስር አዋለች፤ ኢራን የአፀፋ እርምጃ እወስዳለሁ አለች