“የኮሮናቫይረስ ወረርሽኝን ለመከላከል አገራችንን ከምንጊዜውም በላይ መርዳት ያለብን ጊዜ ነው” - ዶ/ር ሚዛን ኪሮስ

Dr Mizan Kiros

Dr Mizan Kiros. Source: M.Kiros

ዶ/ር ሚዛን ኪሮስ - በኢትዮጵያ ጤና ሚኒስቴር የኮቨድ-19 ብሔራዊ ግብረ ኃይል አስተባባሪ፤ ኢትዮጵያ ውስጥ እየተስፋፋ ስላለው የኮሮናቫይረስ ወረርሽኝ አሳሳቢነት፣ ክትባትና ከባሕር ማዶ ነዋሪ ኢትዮጵያውያንና ትውልደ ኢትዮጵያውያን የሚጠበቁ አስተዋፅዖዎችን አስመልክተው ይናገራሉ።


አንኳሮች


 

  • የክትባት ክተባ ሂደት
  •  የኮሮናቫይረስ ወረርሽኝን ለመከላከል የባሕር ማዶ ነዋሪ ኢትዮጵያውያን አስተዋፅዖዎችና የሚጠበቁ ሚናዎች
  • ከባሕር ማዶ ወደ አገር ቤት ለገቡና ለሚሔዱ ኢትዮጵያውያን ምክረ ሃሳብ

Share

Follow SBS Amharic

Download our apps

Watch on SBS

SBS World News

Take a global view with Australia's most comprehensive world news service

Watch now