ዶ/ር ሚዛኔ አባተ - የኢትዮጵያ ሰብዓዊ መብቶች ኮሚሽን (ኢሰመኮ) የሰብዓዊ መብቶች ክትትልና ምርመራ ሥራ ክፍል ገዲብ ዳይሬክተር፤ ስለ ኢሰመኮ ተልዕኮ፣ በኢትዮጵያውያን ዘንድ ስላለው የሰብዓዊ መብቶች ግንዛቤ ደረጃ፣ ተግዳሮቶችና ስኬቶችን ነቅሰው ያመላክታሉ።
አንኳሮች
- የሰብዓዊ መብቶች ግንዛቤ ደረጃ በኢትዮጵያውያን ባለ ስልጣናትና ሕዝብ ዘንድ
- ተግዳሮቶችና ስኬቶች
- የክትትልና ምርመራ አፈፃፀም
Share






