"ኢትዮጵያ ውስጥ ደጋግመን የምናነሳው ትልቅ ነገር ኃላፊነትን አለመውሰድና ሰብዓዊ መብቶችን የሚጥሱ ሰዎች ተጠያቂ አለመሆንን ነው"ዶ/ር ሚዛኔ አባተ14:38Dr Mizanie Abate Tadesse, Senior Director of Human Rights Monitoring and Investigation for the Ethiopian Human Rights Commission (EHRC). Credit: EHRCSBS AmharicView Podcast SeriesFollow and SubscribeApple PodcastsYouTubeSpotifyDownload (7.48MB)Download the SBS Audio appAvailable on iOS and Android ዶ/ር ሚዛኔ አባተ - የኢትዮጵያ ሰብዓዊ መብቶች ኮሚሽን (ኢሰመኮ) የሰብዓዊ መብቶች ክትትልና ምርመራ ሥራ ክፍል ገዲብ ዳይሬክተር፤ ስለ ኢሰመኮ ተልዕኮ፣ በኢትዮጵያውያን ዘንድ ስላለው የሰብዓዊ መብቶች ግንዛቤ ደረጃ፣ ተግዳሮቶችና ስኬቶችን ነቅሰው ያመላክታሉ።አንኳሮችየድጎማ ቸሪዎችና ተፅዕኖና የኢሰመኮ ነፃና ገለልተኛነት ጥያቄቤት ፈረሳና አስገድዶ ማስነሳትብርቱ የሰብዓዊ መብቶች ጥሰት ዘርፎችተጨማሪ ያድምጡ"ኢትዮጵያ ውስጥ ካለው የሰብዓዊ መብቶች ጉዳይ ግዝፈትና የሕዝብ ብዛት አንፃር ኢሰመኮ ከሚጠበቅበት አኳያ የሚሠራው ኢምንት ነው ማለት ይቻላል"ዶ/ር ሚዛኔ አባተShareLatest podcast episodesመጽሐፍ ሻጮች ስልጠና ቢሰጣቸው ደስ ይለኛል፤ ለደራሲያን የሚሰጡት ክብር አናሳ ነው። በጣት የሚቆጠሩት ካልሆኑ በስተቀር።" ደራሲና ጋዜጠኛ ሃሊ ሙዘይን"ለመላው ኢትዮጵያውያንና የዓለም ሙስሊሞች እንኳን በሰላም አደረሳችሁ፤ ተቻችለን የምንኖር ያድርገን፤ መልካም ኢድ ይሁንልን" ሼህ አብዱራህማን ሐጂ ከቢር#106 Mmm or Hmm? Trying new and unusual food" 'በሕይወት ሁሉ ነገር ተሳካልን፤ የእናታችንም ሕልም ተሳክቷል' በምንልበት ሰዓት እናታችንን አጣናት" ሊዲያ ዓለማየሁ