ዶ/ር ሚዛኔ አባተ - የኢትዮጵያ ሰብዓዊ መብቶች ኮሚሽን (ኢሰመኮ) የሰብዓዊ መብቶች ክትትልና ምርመራ ሥራ ክፍል ገዲብ ዳይሬክተር፤ ስለ ኢሰመኮ ተልዕኮ፣ በኢትዮጵያውያን ዘንድ ስላለው የሰብዓዊ መብቶች ግንዛቤ ደረጃ፣ ተግዳሮቶችና ስኬቶችን ነቅሰው ያመላክታሉ።
አንኳሮች
- የድጎማ ቸሪዎችና ተፅዕኖና የኢሰመኮ ነፃና ገለልተኛነት ጥያቄ
- ቤት ፈረሳና አስገድዶ ማስነሳት
- ብርቱ የሰብዓዊ መብቶች ጥሰት ዘርፎች
Share






