Watch FIFA World Cup 2026™

LIVE, FREE and EXCLUSIVE

"ኢትዮጵያ ውስጥ ደጋግመን የምናነሳው ትልቅ ነገር ኃላፊነትን አለመውሰድና ሰብዓዊ መብቶችን የሚጥሱ ሰዎች ተጠያቂ አለመሆንን ነው"ዶ/ር ሚዛኔ አባተ

Dr Mizanie Abate Tadesse.jpg
Dr Mizanie Abate Tadesse, Senior Director of Human Rights Monitoring and Investigation for the Ethiopian Human Rights Commission (EHRC). Credit: EHRC

ዶ/ር ሚዛኔ አባተ - የኢትዮጵያ ሰብዓዊ መብቶች ኮሚሽን (ኢሰመኮ) የሰብዓዊ መብቶች ክትትልና ምርመራ ሥራ ክፍል ገዲብ ዳይሬክተር፤ ስለ ኢሰመኮ ተልዕኮ፣ በኢትዮጵያውያን ዘንድ ስላለው የሰብዓዊ መብቶች ግንዛቤ ደረጃ፣ ተግዳሮቶችና ስኬቶችን ነቅሰው ያመላክታሉ።


Published

By Kassahun Seboqa Negewo

Source: SBS


Share this with family and friends


ዶ/ር ሚዛኔ አባተ - የኢትዮጵያ ሰብዓዊ መብቶች ኮሚሽን (ኢሰመኮ) የሰብዓዊ መብቶች ክትትልና ምርመራ ሥራ ክፍል ገዲብ ዳይሬክተር፤ ስለ ኢሰመኮ ተልዕኮ፣ በኢትዮጵያውያን ዘንድ ስላለው የሰብዓዊ መብቶች ግንዛቤ ደረጃ፣ ተግዳሮቶችና ስኬቶችን ነቅሰው ያመላክታሉ።


አንኳሮች

  • የድጎማ ቸሪዎችና ተፅዕኖና የኢሰመኮ ነፃና ገለልተኛነት ጥያቄ
  • ቤት ፈረሳና አስገድዶ ማስነሳት
  • ብርቱ የሰብዓዊ መብቶች ጥሰት ዘርፎች

Latest podcast episodes

Follow SBS Amharic

Download our apps

Watch on SBS

SBS World News

Take a global view with Australia's most comprehensive world news service

Stream now