“ኢትዮጵያ ከእኔ አትወጣም፤ እኔም ከኢትዮጵያ አልወጣም። ደሜ ውስጥ የሚፈሰው ኢትዮጵያዊነት ነው” - ዶ/ር መሐመድ አላአሚን ኑርሁሴይን24:30Dr Mohammed A. Nurhussein Source: Suppliedኤስ.ቢ.ኤስ አማርኛView Podcast SeriesFollow and SubscribeApple PodcastsYouTubeSpotifyDownload (19.96MB)Download the SBS Audio appAvailable on iOS and Android ዶ/ር ኮ/ል መሐመድ አላሚን ኑርሁሴይን፤ በቅርቡ ግለ ታሪካቸውን አካትቶ በቀይ ባሕር አሳታሚ ድርጅት ለሕትመት ስለበቃው “Made in Ethiopia” መጽሐፋቸው ይናገራሉ።አንኳሮች ከአድዋ - ጎንደር - አዲስ አበባከቄስ ትምህርት ቤት እስከ ሐረር ጦር አካዳሚሙስሊምነት በ “ክርስቲያን ደሴት”ShareLatest podcast episodesስንብት፤ የአውስትራሊያ ነባር ዜጎች የባሕል ተፋላሚዋ አክስት ሮዳ ሮበርትስመጽሐፍ ሻጮች ስልጠና ቢሰጣቸው ደስ ይለኛል፤ ለደራሲያን የሚሰጡት ክብር አናሳ ነው። በጣት የሚቆጠሩት ካልሆኑ በስተቀር።" ደራሲና ጋዜጠኛ ሃሊ ሙዘይን"ለመላው ኢትዮጵያውያንና የዓለም ሙስሊሞች እንኳን በሰላም አደረሳችሁ፤ ተቻችለን የምንኖር ያድርገን፤ መልካም ኢድ ይሁንልን" ሼህ አብዱራህማን ሐጂ ከቢር#106 Mmm or Hmm? Trying new and unusual food