“አንደኛው የምርምሬ ዓላማ የአንድን ሰው በአንጀት ካንሰር ተያዥነት በኮምፒዩተር በተደገፈ ዘዴ ቀድሞ መተንበይ ማስቻል ነው” ዶ/ር ሞላ መሰለ ዋሴ15:59Dr Molla Mesele Wassie. Source: MM.Wassieኤስ.ቢ.ኤስ አማርኛView Podcast SeriesFollow and SubscribeApple PodcastsYouTubeSpotifyDownload (13.99MB)Download the SBS Audio appAvailable on iOS and Android ዶ/ር ሞላ መሰለ ዋሴ - በፊሊንደርስ ዩኒቨርሲቲ የካንሰር ኢፒዲሚዮሎጂ ተመራማሪ፤ ከአውስትራሊያ መንግሥት ብሔራዊ ጤናና የሕክምና ምርምር ምክር ቤት ለምርምር ማካሄጃ ስላገኙት የ $650,740 ድጎማና የምርምር ትኩረት አቅጣጫቸውን አስመልክተው ይናገራሉ።አንኳሮች የአንጀት ካንሰር ምርምርየአንጀት ካንሰር ገዳይነት ደረጃየአንጀት ካንሰር ተጋላጭነት ምልክቶችና ቅድመ መከላከልShareLatest podcast episodes"ቀደም ሲል የጦርነት ድምፅ ሰምተን አናውቅም። አሁን ግን ሕብረተሰቡን በጣም የረበሸና በተለይ የሕፃናት ሥነ ልቦና ላይ ጎጂ ሆኖ ነው ያለው።" ሰዓሊ ተሰማ ተምትሜ"የጋሞ ሰርከስ ትምህርት ቤትንና ኢትዮ-ሰርከስ ኢንተርቴይንመንት ማዕከልን እንደግፍ" ኧኒ ዴቪ እና ማርታ ቦረናፕሬዚደንት ዶናልድ ትራምፕ ኢራን የሆርሙዝ ሰላጤን የባሕር መስመር እንድትከፍት የ48 ሰዓታት ዛቻ አዘል የጊዜ ገደብ ሰጡ"የሰርከስ ባለሙያ ሆኜ በእዚህ ዘመን ኢትዮጵያ ውስጥ መሆኔ ዕድለኛ ነኝ" አርቲስት ሶስና ወጋየሁ