"ከልጆቻችን ተለይተን ብዙ ገንዘብ ሠርተን ወደ ቤት ስንመጣ፤ ልጆቻችንን ገንዘብ ሳናደርጋቸው እንቀራለን፤ እንዲርቁን እናደርጋለን" ዶ/ር ሙላቱ በላይነህ13:11Dr Mulatu Belayneh. Credit: M.BelaynehSBS AmharicView Podcast SeriesFollow and SubscribeApple PodcastsYouTubeSpotifyDownload (7.32MB)Download the SBS Audio appAvailable on iOS and Android ዶ/ር ሙላቱ በላይነህ የናታን የጋብቻና ምክር አገልግሎት መሥራች፣ ሥራ አስኪያጅና ደራሲ ናቸው። ከአገረ አሜሪካ ወደ ሲድኒ አውስትራሊያ መጥተው ሰሞኑን እየሰጡ ስላለው "ወላጆችን ማዕከል ያደረገ ተግባረ አልኅቆት" ስልጠና ይዘቶችና ፋይዳዎች ይናገራሉ።አንኳሮችየተግባረ አልኅቆት ስልጠና ለወላጆችየወላጅነት ኃላፊነቶችልጆችን ተረድቶ የማሳደግ ብልሃትShareLatest podcast episodes"ዓይኔ - እግዚአብሔር የሰጠኝ ትልቁ ስጦታዬ አንቺ ነሽ እላት ነበር" የወ/ሮ ዓይንዋጋ አስናቀ ባለቤት ዶ/ር ተክቶ ካሣው#100 ይነስ ወይም ይብዛ? ስለ መጠን መናገርየኢትዮጵያ ብሔራዊ ምርጫ ቦርድ ለሰባተኛው ሀገር አቀፍ ምርጫ ማካሔጃ 10 ቢሊዮን ብር መመደቡን አስታወቀ"የኢትዮጵያ አየር መንገድን 'ከአፍሪካ የወጣ አፍሪካዊ አየር መንገድ' ነበር የምንለው፤ አሁን 'ከአፍሪካ የወጣ የዓለም አየር መንገድ' ነው የምንለው" ኢንጂነር ተሊላ ደሬሳ