ከኢትዮጵያውያን ተማሪዎች ንቅናቄ እስከ ብልፅግና ፓርቲ - ዶ/ር ነገደ ጎበዜ

Dr Negede Gobeze

Dr Negede Gobeze. Source: N.Gobeze

ዶ/ር ነገደ ጎበዜ - በአውሮፓ የኢትዮጵያውያን ተማሪዎች ሕብረት ፕሬዚደንትና የመላው ኢትዮጵያ ሶሻሊስት ንቅናቄ (መኢሶን) መሪ የኢትዮጵያ ተማሪዎች እንደምን የሶሻሊስታዊ ርዕዮተ ዓለም ተከታይ እንደሆኑና አብዮት ለማስነሳት እንደበቁ ያወጋሉ። “ይህ የአሁኑ ትውልድ በብሔርና በሃይማኖት ሳይከፋፈል እጅ ለእጅ ተያይዞ የመታገልን ዕሴት ከእኛ መውረስ ይገባዋል”ይላሉ።


አንኳሮች


 

  • የአውሮፓ ኢትዮጵያውያን ተማሪዎች ሕብረት ምሥረታ
  • ከንጉሠ ነገሥቱ የበላይ ጠባቂነት ወደ ማርክሲዝም፣ ሌኒንዝምና ማኦይዝም ርዕዮተ ዓለም አራማጅነት
  • የትግላችንና ታጠቅ መጽሔቶች ሚና

Share
Follow SBS Amharic

Download our apps
SBS Audio
SBS On Demand

Listen to our podcasts
Independent news and stories connecting you to life in Australia and Amharic-speaking Australians.
Ease into the English language and Australian culture. We make learning English convenient, fun and practical.
Get the latest with our exclusive in-language podcasts on your favourite podcast apps.

Watch on SBS
SBS World News

SBS World News

Take a global view with Australia's most comprehensive world news service