ዶ/ር ነገደ ጎበዜ - በአውሮፓ የኢትዮጵያውያን ተማሪዎች ሕብረት ፕሬዚደንትና የመላው ኢትዮጵያ ሶሻሊስት ንቅናቄ (መኢሶን) መሪ የኢትዮጵያ ተማሪዎች እንደምን የሶሻሊስታዊ ርዕዮተ ዓለም ተከታይ እንደሆኑና አብዮት ለማስነሳት እንደበቁ ያወጋሉ። “ይህ የአሁኑ ትውልድ በብሔርና በሃይማኖት ሳይከፋፈል እጅ ለእጅ ተያይዞ የመታገልን ዕሴት ከእኛ መውረስ ይገባዋል”ይላሉ።
አንኳሮች
- የአውሮፓ ኢትዮጵያውያን ተማሪዎች ሕብረት ምሥረታ
- ከንጉሠ ነገሥቱ የበላይ ጠባቂነት ወደ ማርክሲዝም፣ ሌኒንዝምና ማኦይዝም ርዕዮተ ዓለም አራማጅነት
- የትግላችንና ታጠቅ መጽሔቶች ሚና
Share






