ከኢትዮጵያውያን ተማሪዎች ንቅናቄ እስከ ብልፅግና ፓርቲ - ዶ/ር ነገደ ጎበዜ13:54Dr Negede Gobeze. Source: N.Gobezeኤስ.ቢ.ኤስ አማርኛView Podcast SeriesFollow and SubscribeApple PodcastsYouTubeSpotifyDownload (15.25MB)Download the SBS Audio appAvailable on iOS and Android ዶ/ር ነገደ ጎበዜ - በአውሮፓ የኢትዮጵያውያን ተማሪዎች ሕብረት ፕሬዚደንትና የመላው ኢትዮጵያ ሶሻሊስት ንቅናቄ (መኢሶን) መሪ የኢትዮጵያ ተማሪዎች እንደምን የሶሻሊስታዊ ርዕዮተ ዓለም ተከታይ እንደሆኑና አብዮት ለማስነሳት እንደበቁ ያወጋሉ። “ይህ የአሁኑ ትውልድ በብሔርና በሃይማኖት ሳይከፋፈል እጅ ለእጅ ተያይዞ የመታገልን ዕሴት ከእኛ መውረስ ይገባዋል”ይላሉ።አንኳሮች የአውሮፓ ኢትዮጵያውያን ተማሪዎች ሕብረት ምሥረታከንጉሠ ነገሥቱ የበላይ ጠባቂነት ወደ ማርክሲዝም፣ ሌኒንዝምና ማኦይዝም ርዕዮተ ዓለም አራማጅነትየትግላችንና ታጠቅ መጽሔቶች ሚናShareLatest podcast episodesፕሬዚደንት ዶናልድ ትራምፕ ኢራን ‘በጣም ትልቅ ስጦታ ሰጠችኝ‘ አሉኢትዮጵያ በዓለም 5ኛዋ ግዙፍ አበባ ላኪ ሀገር ተባለች"ኳታር ውስጥ፤ በኑሮ ውድነት ላይ አንዳችም ጭማሪ የለብንም። የነዳጅ ጭማሪ አልተደረገም። መንግሥት ትልቅ ድጋፍ እያደረገልን ነው" ሰዓሊ ተሰማ ተምትሜ"የጋሞ ሰርከስ ትምህርት ቤትንና ኢትዮ-ሰርከስ ኢንተርቴይንመንት ማዕከልን እንደግፍ" ኧኒ ዴቪ እና ማርታ ቦረናRecommended for youለጀግኒት ሴቶች በሙሉ