Watch FIFA World Cup 2026™

LIVE, FREE and EXCLUSIVE

ምርጫ 2013“ኢትዮጵያውያን እንደ ሰው፣ እንደ ዜጋ፤ ይህን የደም ዘመን ማብቃት መቻል አለብን” ዶ/ር ሰይፈሥላሴ አያሌው

Dr Seife-Selassie Ayalew.

Dr Seife-Selassie Ayalew. Source: SS.Ayalew

ዶ/ር ሰይፈሥላሴ አያሌው - የእናት ፓርቲ ተጠባባቂ ፕሬዚደንት ናቸው። አገር አቀፍ ፓርቲያቸው ከተመሠረተ ከአንድ ዕንቁጣጣሽ ዕድሜ ባይኖረውም በዘንድሮው የኢትዮጵያ ብሔራዊ ምርጫ ከብልፅናና ኢዜማ ፓርቲዎች ቀጥሎ 600 ዕጩ ተወዳዳሪዎችን በማቅረብ ሶስተኛው ትልቁ ፓርቲ ነው። ስለ ፓርቲያቸው የምሥረታ ሂደትና ዋነኛ ተልዕኮዎች ያስረዳሉ።


Published

Updated

By Kassahun Seboqa Negewo

Source: SBS



Share this with family and friends


ዶ/ር ሰይፈሥላሴ አያሌው - የእናት ፓርቲ ተጠባባቂ ፕሬዚደንት ናቸው። አገር አቀፍ ፓርቲያቸው ከተመሠረተ ከአንድ ዕንቁጣጣሽ ዕድሜ ባይኖረውም በዘንድሮው የኢትዮጵያ ብሔራዊ ምርጫ ከብልፅናና ኢዜማ ፓርቲዎች ቀጥሎ 600 ዕጩ ተወዳዳሪዎችን በማቅረብ ሶስተኛው ትልቁ ፓርቲ ነው። ስለ ፓርቲያቸው የምሥረታ ሂደትና ዋነኛ ተልዕኮዎች ያስረዳሉ።


አንኳሮች


 

  • የእናት ፓርቲ ስያሜ
  • ለኢትዮጵያ ወቅታዊ ችግሮች አማራጭ የመፍትሔ ትልሞች
  • የአጭርና ረጅም ጊዜያት ብሔራዊ አጀንዳዎች

Latest podcast episodes

Follow SBS Amharic

Download our apps

Watch on SBS

SBS World News

Take a global view with Australia's most comprehensive world news service

Watch now