ምርጫ 2013“ኢትዮጵያውያን እንደ ሰው፣ እንደ ዜጋ፤ ይህን የደም ዘመን ማብቃት መቻል አለብን” ዶ/ር ሰይፈሥላሴ አያሌው16:58Dr Seife-Selassie Ayalew. Source: SS.Ayalewኤስ.ቢ.ኤስ አማርኛView Podcast SeriesFollow and SubscribeApple PodcastsYouTubeSpotifyDownload (14.79MB)Download the SBS Audio appAvailable on iOS and Android ዶ/ር ሰይፈሥላሴ አያሌው - የእናት ፓርቲ ተጠባባቂ ፕሬዚደንት ናቸው። አገር አቀፍ ፓርቲያቸው ከተመሠረተ ከአንድ ዕንቁጣጣሽ ዕድሜ ባይኖረውም በዘንድሮው የኢትዮጵያ ብሔራዊ ምርጫ ከብልፅናና ኢዜማ ፓርቲዎች ቀጥሎ 600 ዕጩ ተወዳዳሪዎችን በማቅረብ ሶስተኛው ትልቁ ፓርቲ ነው። ስለ ፓርቲያቸው የምሥረታ ሂደትና ዋነኛ ተልዕኮዎች ያስረዳሉ።አንኳሮች የእናት ፓርቲ ስያሜለኢትዮጵያ ወቅታዊ ችግሮች አማራጭ የመፍትሔ ትልሞችየአጭርና ረጅም ጊዜያት ብሔራዊ አጀንዳዎችShareLatest podcast episodesፕሬዚደንት ዶናልድ ትራምፕ ኢራን ‘በጣም ትልቅ ስጦታ ሰጠችኝ‘ አሉኢትዮጵያ በዓለም 5ኛዋ ግዙፍ አበባ ላኪ ሀገር ተባለች"ኳታር ውስጥ፤ በኑሮ ውድነት ላይ አንዳችም ጭማሪ የለብንም። የነዳጅ ጭማሪ አልተደረገም። መንግሥት ትልቅ ድጋፍ እያደረገልን ነው" ሰዓሊ ተሰማ ተምትሜ"የጋሞ ሰርከስ ትምህርት ቤትንና ኢትዮ-ሰርከስ ኢንተርቴይንመንት ማዕከልን እንደግፍ" ኧኒ ዴቪ እና ማርታ ቦረና