ምርጫ 2013“ኢትዮጵያውያን እንደ ሰው፣ እንደ ዜጋ፤ ይህን የደም ዘመን ማብቃት መቻል አለብን” ዶ/ር ሰይፈሥላሴ አያሌው

Dr Seife-Selassie Ayalew.

Dr Seife-Selassie Ayalew. Source: SS.Ayalew

ዶ/ር ሰይፈሥላሴ አያሌው - የእናት ፓርቲ ተጠባባቂ ፕሬዚደንት ናቸው። አገር አቀፍ ፓርቲያቸው ከተመሠረተ ከአንድ ዕንቁጣጣሽ ዕድሜ ባይኖረውም በዘንድሮው የኢትዮጵያ ብሔራዊ ምርጫ ከብልፅናና ኢዜማ ፓርቲዎች ቀጥሎ 600 ዕጩ ተወዳዳሪዎችን በማቅረብ ሶስተኛው ትልቁ ፓርቲ ነው። ስለ ፓርቲያቸው የምሥረታ ሂደትና ዋነኛ ተልዕኮዎች ያስረዳሉ።


አንኳሮች


 

  • የእናት ፓርቲ ስያሜ
  • ለኢትዮጵያ ወቅታዊ ችግሮች አማራጭ የመፍትሔ ትልሞች
  • የአጭርና ረጅም ጊዜያት ብሔራዊ አጀንዳዎች

Share

Follow SBS Amharic

Download our apps

Watch on SBS

SBS World News

Take a global view with Australia's most comprehensive world news service

Watch now