“ግብፅ 4.9 ቢሊየን ኪዩቢክ ሜትር ፍሰት ተቀነሰብኝ ብላ ጦሯን ትመዛለች ብዬ አላስብም” - ዶ/ር ሰሙ አያሌው ሞገስ

Dr Semu Ayalew Moges Source: Courtesy of PD
ዶ/ር ሰሙ አያሌው ሞገስ - የውኃ ምህንድስና አማካሪና በኮኔክቲከት ዩኒቨርሲቲ አድጃንክት ፕሮፌሰር፤ በኢትዮጵያ፣ ግብፅና ሱዳን መካከል የተካሄዱትን ድርድሮች አስመልክተው ቴክኒካዊ አተያዮቻቸውንና ምክረ ሃሳባቸውን ያጋራሉ።
Share