"የሕዳሴ ግድብ ለአገር ከ7 እስከ 8 ቢሊየን ዶላር በዓመት ሊያስገባ እንደሚችል ይታመናል" ዶ/ር ሰሙ አያሌው12:41Dr Semu Ayalew Moges. Credit: SA.Mogesኤስ.ቢ.ኤስ አማርኛView Podcast SeriesFollow and SubscribeApple PodcastsYouTubeSpotifyDownload (11.42MB)Download the SBS Audio appAvailable on iOS and Android ዶ/ር ሰሙ አያሌው ሞገስ፤ የውኃ ምሕንድስና አማካሪ፣ በኮኔክቲከት ዩኒቨርሲቲ የሲቪልና አካባቢ ጥበቃ ምሕንድስና የምርምር ተባባሪ ፕሮፌሰርና የዳላስ ከተማ ሃይድሮሎጂስት፤ የታላቁ ሕዳሴ ግድብ ሁለተኛ ተርባይን የኃይል ምንጭ ጅማሮና የሶስተኛው ዙር ውኃ ሙሌት ፋዳዎችን አስመልክተው ያስረዳሉ።አንኳሮችየሕዳሴ ግድብ ፕሮጄክት ሂደትና እንቅስቃሴዎችምጣኔ ሃብታዊ ትሩፋቶችየኃይል ምንጭና ምጣኔ ሃብትተጨማሪ ያድምጡ"በተለያየ ጎራ የተሰለፈውን ሕዝባችንን የምለምነው ከሃፍረትና የእርስ በእርስ ግጭት መውጫችን የሕዳሴ ግድብ እስኪያበቃ አስተዋፅዖ እንድናደርግ ነው" ዶ/ር ሰሙ አያሌውShareLatest podcast episodes"የስኳር በሽታ ሕመምተኞች ከሌሎች ሰዎች በበለጠ ከ2 እስከ 5 እጥፍ በላይ ለልብ ድካም ተጋላጭነታቸው ከፍተኛ ነው" ጌታእንዳለ ዘለቀየባሕር ዳር ዩኒቨርሲቲ የኑክሊየር ምሕንድስና ትምህርት በዘንድሮ የትምህርት ዘመን ሊጀመር ነው" እንኳን ለደመራ እና መስቀል በአል በሰላም አደረሳችሁ ። " - መጋቢ አእላፍ ቀሲስ በቃሉ ዳዊት"የኤሌክትሪክ መኪናዎች ወደ ኢትዮጵያ መግባት መሠረተ ልማትን ለመሥራት ያስገድዳል፤ ወደ ፈጠራ ይመራል። የኤሌክትሪክ ስኩተርና ብስክሌትም አሥፈላጊ ናቸው"ዶ/ር ፀጋዬ ደግነህ