"የሕዳሴ ግድብ ለአገር ከ7 እስከ 8 ቢሊየን ዶላር በዓመት ሊያስገባ እንደሚችል ይታመናል" ዶ/ር ሰሙ አያሌው

Dr Moges.jpg

Dr Semu Ayalew Moges. Credit: SA.Moges

ዶ/ር ሰሙ አያሌው ሞገስ፤ የውኃ ምሕንድስና አማካሪ፣ በኮኔክቲከት ዩኒቨርሲቲ የሲቪልና አካባቢ ጥበቃ ምሕንድስና የምርምር ተባባሪ ፕሮፌሰርና የዳላስ ከተማ ሃይድሮሎጂስት፤ የታላቁ ሕዳሴ ግድብ ሁለተኛ ተርባይን የኃይል ምንጭ ጅማሮና የሶስተኛው ዙር ውኃ ሙሌት ፋዳዎችን አስመልክተው ያስረዳሉ።


አንኳሮች
  • የሕዳሴ ግድብ ፕሮጄክት ሂደትና እንቅስቃሴዎች
  • ምጣኔ ሃብታዊ ትሩፋቶች
  • የኃይል ምንጭና ምጣኔ ሃብት

Share

Follow SBS Amharic

Download our apps

Watch on SBS

SBS World News

Take a global view with Australia's most comprehensive world news service

Watch now