"በተለያየ ጎራ የተሰለፈውን ሕዝባችንን የምለምነው ከሃፍረትና የእርስ በእርስ ግጭት መውጫችን የሕዳሴ ግድብ እስኪያበቃ አስተዋፅዖ እንድናደርግ ነው" ዶ/ር ሰሙ አያሌው13:18A general view of the Grand Ethiopian Renaissance Dam (GERD) in Guba, Ethiopia, on February 20, 2022. Credit: AMANUEL SILESHI/AFP via Getty Imagesኤስ.ቢ.ኤስ አማርኛView Podcast SeriesFollow and SubscribeApple PodcastsYouTubeSpotifyDownload (11.61MB)Download the SBS Audio appAvailable on iOS and Android ዶ/ር ሰሙ አያሌው ሞገስ፤ የውኃ ምሕንድስና አማካሪ፣ በኮኔክቲከት ዩኒቨርሲቲ የሲቪልና አካባቢ ጥበቃ ምሕንድስና የምርምር ተባባሪ ፕሮፌሰርና የዳላስ ከተማ ሃይድሮሎጂስት፤ የታላቁ ሕዳሴ ግድብ ሁለተኛ ተርባይን የኃይል ምንጭ ጅማሮና የሶስተኛው ዙር ውኃ ሙሌት ፋዳዎችን አስመልክተው ያስረዳሉ።አንኳሮችየሕዳሴ ግድብና ሕዝብየውኃ ፖለቲካ ውጥረትየብሔራዊ ደኅንነት ስጋትተጨማሪ ያድምጡ"የሕዳሴ ግድብ ለአገር ከ7 እስከ 8 ቢሊየን ዶላር በዓመት ሊያስገባ እንደሚችል ይታመናል" ዶ/ር ሰሙ አያሌውShareLatest podcast episodesኢትዮጵያ በአሜሪካ የፍልሰት ቪዛ ከሚገኙ 75 ሀገራት መካከል አንዷ ሆነች"በጥራት ስለምንጨርስ ከደንበኞች ጋር ጥሩ ወዳጅነት አለን፤ እምነት ይጥሉብናል" ዳይሬክተር ጀማል አይዲንጀማል አይዲን፤ የቤት ግንባታና የቤት ውስጥ ዕድሳትኢራን በአንድ ተቃዋሚ ሠልፈኛ ላይ ይሙት በቃ ፈረደች