"በተለያየ ጎራ የተሰለፈውን ሕዝባችንን የምለምነው ከሃፍረትና የእርስ በእርስ ግጭት መውጫችን የሕዳሴ ግድብ እስኪያበቃ አስተዋፅዖ እንድናደርግ ነው" ዶ/ር ሰሙ አያሌው13:18A general view of the Grand Ethiopian Renaissance Dam (GERD) in Guba, Ethiopia, on February 20, 2022. Credit: AMANUEL SILESHI/AFP via Getty Imagesኤስ.ቢ.ኤስ አማርኛView Podcast SeriesFollow and SubscribeApple PodcastsYouTubeSpotifyDownload (11.61MB)Download the SBS Audio appAvailable on iOS and Android ዶ/ር ሰሙ አያሌው ሞገስ፤ የውኃ ምሕንድስና አማካሪ፣ በኮኔክቲከት ዩኒቨርሲቲ የሲቪልና አካባቢ ጥበቃ ምሕንድስና የምርምር ተባባሪ ፕሮፌሰርና የዳላስ ከተማ ሃይድሮሎጂስት፤ የታላቁ ሕዳሴ ግድብ ሁለተኛ ተርባይን የኃይል ምንጭ ጅማሮና የሶስተኛው ዙር ውኃ ሙሌት ፋዳዎችን አስመልክተው ያስረዳሉ።አንኳሮችየሕዳሴ ግድብና ሕዝብየውኃ ፖለቲካ ውጥረትየብሔራዊ ደኅንነት ስጋትተጨማሪ ያድምጡ"የሕዳሴ ግድብ ለአገር ከ7 እስከ 8 ቢሊየን ዶላር በዓመት ሊያስገባ እንደሚችል ይታመናል" ዶ/ር ሰሙ አያሌውShareLatest podcast episodes"የሰርከስ ባለሙያ ሆኜ በእዚህ ዘመን ኢትዮጵያ ውስጥ መሆኔ ዕድለኛ ነኝ" አርቲስት ሶስና ወጋየሁበአዲስ አበባ በስድስት ወራት ውስጥ ከ5800 በላይ ፍቺዎች ተመዘገቡስንብት፤ የአውስትራሊያ ነባር ዜጎች የባሕል ተፋላሚዋ አክስት ሮዳ ሮበርትስመጽሐፍ ሻጮች ስልጠና ቢሰጣቸው ደስ ይለኛል፤ ለደራሲያን የሚሰጡት ክብር አናሳ ነው። በጣት የሚቆጠሩት ካልሆኑ በስተቀር።" ደራሲና ጋዜጠኛ ሃሊ ሙዘይን