“አሜሪካ ኢትዮጵያ ላይ የጣለችው ማዕቀብ ተገቢ ነው” – ደጀን የማነ

Community

Dr Sherif Seid (L) and Dejen Yemane (R). Source: S.Seid and D.Yemane

“የአሜሪካ ማዕቀብ ያለቦታው የመጣ ነው። የኤርትራ ሠራዊት ኢትዮጵያ ውስጥ የገባው በኢትዮጵያ መንግሥት ፈቃድ እንጂ በወራሪነት አይደለም። አሜሪካ ይኼን የመቃወም የሞራል ብቃቱም፤ የሕግ መሠረትም የላትም” – ዶ/ር ሸሪፍ ሰይድ


ዶ/ር ሸሪፍ ሰይድ - በአውስትራሊያ ፌዴራል መንግሥት Clean Energy Regulator እና ደጀን የማነ - በኒው ሳውዝ ዌይልስ ዩኒቨርሲቲ ተላላፊ ያልሆኑ በሽታዎች ሶስተኛ ዲግሪ ተማሪ፤ ዩናይትድ ስቴትስ ኢትዮጵያ ላይ የጣለችውን የማዕቀብ ምክን ያቶች አንስተው ግለ አተያያቸውን ያንፀባርቃሉ።


Share
Follow SBS Amharic

Download our apps
SBS Audio
SBS On Demand

Listen to our podcasts
Independent news and stories connecting you to life in Australia and Amharic-speaking Australians.
Ease into the English language and Australian culture. We make learning English convenient, fun and practical.
Get the latest with our exclusive in-language podcasts on your favourite podcast apps.

Watch on SBS
SBS World News

SBS World News

Take a global view with Australia's most comprehensive world news service