“የአሜሪካ ማዕቀብ ያለቦታው የመጣ ነው። የኤርትራ ሠራዊት ኢትዮጵያ ውስጥ የገባው በኢትዮጵያ መንግሥት ፈቃድ እንጂ በወራሪነት አይደለም። አሜሪካ ይኼን የመቃወም የሞራል ብቃቱም፤ የሕግ መሠረትም የላትም” – ዶ/ር ሸሪፍ ሰይድ
ዶ/ር ሸሪፍ ሰይድ - በአውስትራሊያ ፌዴራል መንግሥት Clean Energy Regulator እና ደጀን የማነ - በኒው ሳውዝ ዌይልስ ዩኒቨርሲቲ ተላላፊ ያልሆኑ በሽታዎች ሶስተኛ ዲግሪ ተማሪ፤ ዩናይትድ ስቴትስ ኢትዮጵያ ላይ የጣለችውን የማዕቀብ ምክን ያቶች አንስተው ግለ አተያያቸውን ያንፀባርቃሉ።
Share






