SKIP TO MAIN CONTENT

“አሜሪካ ኢትዮጵያ ላይ የጣለችው ማዕቀብ ተገቢ ነው” – ደጀን የማነ

Community
Dr Sherif Seid (L) and Dejen Yemane (R). Source: S.Seid and D.Yemane

“የአሜሪካ ማዕቀብ ያለቦታው የመጣ ነው። የኤርትራ ሠራዊት ኢትዮጵያ ውስጥ የገባው በኢትዮጵያ መንግሥት ፈቃድ እንጂ በወራሪነት አይደለም። አሜሪካ ይኼን የመቃወም የሞራል ብቃቱም፤ የሕግ መሠረትም የላትም” – ዶ/ር ሸሪፍ ሰይድ


Published

By Kassahun Seboqa Negewo

Source: SBS


Skip to podcast episode content

“የአሜሪካ ማዕቀብ ያለቦታው የመጣ ነው። የኤርትራ ሠራዊት ኢትዮጵያ ውስጥ የገባው በኢትዮጵያ መንግሥት ፈቃድ እንጂ በወራሪነት አይደለም። አሜሪካ ይኼን የመቃወም የሞራል ብቃቱም፤ የሕግ መሠረትም የላትም” – ዶ/ር ሸሪፍ ሰይድ


ዶ/ር ሸሪፍ ሰይድ - በአውስትራሊያ ፌዴራል መንግሥት Clean Energy Regulator እና ደጀን የማነ - በኒው ሳውዝ ዌይልስ ዩኒቨርሲቲ ተላላፊ ያልሆኑ በሽታዎች ሶስተኛ ዲግሪ ተማሪ፤ ዩናይትድ ስቴትስ ኢትዮጵያ ላይ የጣለችውን የማዕቀብ ምክን ያቶች አንስተው ግለ አተያያቸውን ያንፀባርቃሉ።


Latest podcast episodes

Follow SBS Amharic

Download our apps

Watch on SBS

SBS World News

Take a global view with Australia's most comprehensive world news service

Stream now