"የትግራይና የፌዴራል መንግሥቱ፤ የሰላም አማራጭ ብቸኛው አማራጭ መሆኑን የተረዱ ይመስላሉ" ዶ/ር ፍሳሃ ኃይለ ተስፋይ

Community

Dr Sherif Seid (L) and Dr Fisaha Haile Tesfay. Source: Seid and Tesfay

***ድርድር መደረግ የለበትም የሚሉ ሰዎች ደጋፊ አይደለሁም፤ ነገር ግን የፌዴራል መንግሥቱ በሕወሓት የተጣሱ ሁለት ሕገ መንግሥታዊ ደንቦችን ሳያስከብር የመደራደር ሕገ መንግሥታዊ መብት የለውም" ዶ/ር ሸሪፍ ሰይድ


ዶ/ር ሸሪፍ ሰይድ - በአውስትራሊያ ፌዴራል መንግሥት Clean Energy Regulator እና ዶ/ር ፍሳሃ ኃይለ ተስፋይ - በዲኪን ዩኒቨርሲቲ ተላላፊ ያልሆኑ በሽታዎች ተመራማሪ፤ ከተኩስ አቁም እስከ ድርድር ያሉ ሰላማዊ ሂደቶችን አስመልክተው ግለ አተያዮቸውን ያንፀባርቃሉ።   


Share

Follow SBS Amharic

Download our apps

Watch on SBS

SBS World News

Take a global view with Australia's most comprehensive world news service

Watch now