"አሜሪካ የፖሊሲ ለውጥ የሚመስል እያደረገች ያለችው በአዘኔታ ሳይሆን የኢትዮጵያ በጥንካሬ መውጣት ነው" ዶ/ር ሸሪፍ ሰይድ

Community

Ethiopian Prime Minister Abiy Ahmed (L) and U.S. President Jo Biden. Source: Getty

"በአሜሪካኖች በኩል ጦርነቱን ለማስቆም ከሚል አኳያ ከፍጥጫ ይልቅ በመቀረራረብ ላይ የተመሠረተ የተለሳለሰ አካሔድ ነው መሔድ አለብን የሚለውን አመለካከት እንደ ጥሩ ነገር ነው የማየው፤ ለጠቅላይ ሚኒስትሩም ጥሩ ዕድል ነው" ዶ/ር ፍሳሃ ኃይለ ተስፋይ


ዶ/ር ሸሪፍ ሰይድ - በአውስትራሊያ ፌዴራል መንግሥት Clean Energy Regulator እና ዶ/ር ፍሳሃ ኃይለ ተስፋይ - በዲኪን ዩኒቨርሲቲ ተላላፊ ያልሆኑ በሽታዎች ተመራማሪ፤ የጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድና ፕሬዚደንት ጆ ባይደን የስልክ ንግግር ለሰላማዊ መፍትሔና የሁለቱን አገራት ግንኙነት ከማሻሻል አኳያ ሊኖረው የሚችለውን ፋይዳ አስመልክተው ይናገራሉ።  


Share
Follow SBS Amharic

Download our apps
SBS Audio
SBS On Demand

Listen to our podcasts
Independent news and stories connecting you to life in Australia and Amharic-speaking Australians.
Ease into the English language and Australian culture. We make learning English convenient, fun and practical.
Get the latest with our exclusive in-language podcasts on your favourite podcast apps.

Watch on SBS
SBS World News

SBS World News

Take a global view with Australia's most comprehensive world news service