"አሜሪካ የፖሊሲ ለውጥ የሚመስል እያደረገች ያለችው በአዘኔታ ሳይሆን የኢትዮጵያ በጥንካሬ መውጣት ነው" ዶ/ር ሸሪፍ ሰይድ

Community

Ethiopian Prime Minister Abiy Ahmed (L) and U.S. President Jo Biden. Source: Getty

"በአሜሪካኖች በኩል ጦርነቱን ለማስቆም ከሚል አኳያ ከፍጥጫ ይልቅ በመቀረራረብ ላይ የተመሠረተ የተለሳለሰ አካሔድ ነው መሔድ አለብን የሚለውን አመለካከት እንደ ጥሩ ነገር ነው የማየው፤ ለጠቅላይ ሚኒስትሩም ጥሩ ዕድል ነው" ዶ/ር ፍሳሃ ኃይለ ተስፋይ


ዶ/ር ሸሪፍ ሰይድ - በአውስትራሊያ ፌዴራል መንግሥት Clean Energy Regulator እና ዶ/ር ፍሳሃ ኃይለ ተስፋይ - በዲኪን ዩኒቨርሲቲ ተላላፊ ያልሆኑ በሽታዎች ተመራማሪ፤ የጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድና ፕሬዚደንት ጆ ባይደን የስልክ ንግግር ለሰላማዊ መፍትሔና የሁለቱን አገራት ግንኙነት ከማሻሻል አኳያ ሊኖረው የሚችለውን ፋይዳ አስመልክተው ይናገራሉ።  


Share

Follow SBS Amharic

Download our apps

Watch on SBS

SBS World News

Take a global view with Australia's most comprehensive world news service

Watch now