Watch FIFA World Cup 2026™

LIVE, FREE and EXCLUSIVE

"አሜሪካ የፖሊሲ ለውጥ የሚመስል እያደረገች ያለችው በአዘኔታ ሳይሆን የኢትዮጵያ በጥንካሬ መውጣት ነው" ዶ/ር ሸሪፍ ሰይድ

Community

Ethiopian Prime Minister Abiy Ahmed (L) and U.S. President Jo Biden. Source: Getty

"በአሜሪካኖች በኩል ጦርነቱን ለማስቆም ከሚል አኳያ ከፍጥጫ ይልቅ በመቀረራረብ ላይ የተመሠረተ የተለሳለሰ አካሔድ ነው መሔድ አለብን የሚለውን አመለካከት እንደ ጥሩ ነገር ነው የማየው፤ ለጠቅላይ ሚኒስትሩም ጥሩ ዕድል ነው" ዶ/ር ፍሳሃ ኃይለ ተስፋይ


Published

By Kassahun Seboqa Negewo

Source: SBS



Share this with family and friends


"በአሜሪካኖች በኩል ጦርነቱን ለማስቆም ከሚል አኳያ ከፍጥጫ ይልቅ በመቀረራረብ ላይ የተመሠረተ የተለሳለሰ አካሔድ ነው መሔድ አለብን የሚለውን አመለካከት እንደ ጥሩ ነገር ነው የማየው፤ ለጠቅላይ ሚኒስትሩም ጥሩ ዕድል ነው" ዶ/ር ፍሳሃ ኃይለ ተስፋይ


ዶ/ር ሸሪፍ ሰይድ - በአውስትራሊያ ፌዴራል መንግሥት Clean Energy Regulator እና ዶ/ር ፍሳሃ ኃይለ ተስፋይ - በዲኪን ዩኒቨርሲቲ ተላላፊ ያልሆኑ በሽታዎች ተመራማሪ፤ የጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድና ፕሬዚደንት ጆ ባይደን የስልክ ንግግር ለሰላማዊ መፍትሔና የሁለቱን አገራት ግንኙነት ከማሻሻል አኳያ ሊኖረው የሚችለውን ፋይዳ አስመልክተው ይናገራሉ።  


Latest podcast episodes

Follow SBS Amharic

Download our apps

Watch on SBS

SBS World News

Take a global view with Australia's most comprehensive world news service

Watch now