"አውስትራሊያ ውስጥ 10 በመቶ ትውልደ ኢትዮጵያውያን ወሳኝ በሆኑ፤ ዝቅተኛ ክህሎትና ዕውቀት በሚጠይቁ የጤና ዘርፍ ተሠማርተው ይገኛሉ" ዶ/ር ተበጀ ሞላ11:18 Credit: Lisa Maree Williams/Getty ImagesSBS AmharicView Podcast SeriesFollow and SubscribeApple PodcastsYouTubeSpotifyDownload (6.26MB)Download the SBS Audio appAvailable on iOS and Android ዶ/ር ተበጀ ሞላ፤ በዲከን ዩኒቨርሲቲ የትምህርት ፖሊሲና የማኅበራዊ ፍርትህ ተመራማሪና መምህር ናቸው። ሰሞኑን "Africa-born Communities Are Filling Critical Labour Market Gaps" በሚል ርዕስ ስለፃፉት መጣጥፋቸው ያስረዳሉ።አንኳሮችየአፍሪካ ተወላጆች ለአውስትራሊያ ምጣኔ ሃብት ያበረከቷቸው አስተዋፅዖዎችአፍሪካውያን አውስትራሊያውያን በአብዛኛው የተሠማሩባቸው የሥራ መስኮችተግዳሮቶችና ስኬቶችተጨማሪ ያድምጡ"በማኅበረሰቡ ውስጥ 1 ነጥብ 5 ከማንሞላ አፍሪካውያን 35 በመቶ የእሥረኞች ቁጥር ከእኛ መሆኑ በእጅጉ ሊያሳስበን ይገባል" ዶ/ር ተበጀ ሞላተጨማሪ ያንብቡAfrica-born Communities Are Filling Critical Labour Market GapsShareLatest podcast episodes#96 At a swimming lesson (Med)ኢትዮጵያ የሕዳሴ ግድብ በሱዳን ጎርፍ አስከትሏል በሚል በግብፅ የቀረበባትን ክስ ውድቅ አደረገች#95 Under the stars (Med)"ኢትዮጵያ ለእኔ ቤቴ ናት፤ ሀገሬ ናት። የትም ልሂድ የት፤ ወደ ቤቴ፣ ወደ ሀገሬ ልመለስ የምለው እናት ኢትዮጵያን ነው" ድምፃዊ ቫሔ ታልቢያን