"አውስትራሊያ ውስጥ 10 በመቶ ትውልደ ኢትዮጵያውያን ወሳኝ በሆኑ፤ ዝቅተኛ ክህሎትና ዕውቀት በሚጠይቁ የጤና ዘርፍ ተሠማርተው ይገኛሉ" ዶ/ር ተበጀ ሞላ

Nurse.jpg

Credit: Lisa Maree Williams/Getty Images

ዶ/ር ተበጀ ሞላ፤ በዲከን ዩኒቨርሲቲ የትምህርት ፖሊሲና የማኅበራዊ ፍርትህ ተመራማሪና መምህር ናቸው። ሰሞኑን "Africa-born Communities Are Filling Critical Labour Market Gaps" በሚል ርዕስ ስለፃፉት መጣጥፋቸው ያስረዳሉ።


አንኳሮች
  • የአፍሪካ ተወላጆች ለአውስትራሊያ ምጣኔ ሃብት ያበረከቷቸው አስተዋፅዖዎች
  • አፍሪካውያን አውስትራሊያውያን በአብዛኛው የተሠማሩባቸው የሥራ መስኮች
  • ተግዳሮቶችና ስኬቶች

Share
Follow SBS Amharic

Download our apps
SBS Audio
SBS On Demand

Listen to our podcasts
Independent news and stories connecting you to life in Australia and Amharic-speaking Australians.
Ease into the English language and Australian culture. We make learning English convenient, fun and practical.
Get the latest with our exclusive in-language podcasts on your favourite podcast apps.

Watch on SBS
SBS World News

SBS World News

Take a global view with Australia's most comprehensive world news service
"አውስትራሊያ ውስጥ 10 በመቶ ትውልደ ኢትዮጵያውያን ወሳኝ በሆኑ፤ ዝቅተኛ ክህሎትና ዕውቀት በሚጠይቁ የጤና ዘርፍ ተሠማርተው ይገኛሉ" ዶ/ር ተበጀ ሞላ | SBS Amharic