"አውስትራሊያ ውስጥ 10 በመቶ ትውልደ ኢትዮጵያውያን ወሳኝ በሆኑ፤ ዝቅተኛ ክህሎትና ዕውቀት በሚጠይቁ የጤና ዘርፍ ተሠማርተው ይገኛሉ" ዶ/ር ተበጀ ሞላ11:18 Credit: Lisa Maree Williams/Getty ImagesSBS AmharicView Podcast SeriesFollow and Subscribe Apple Podcasts YouTube Spotify Download (6.26MB)Download the SBS Audio appAvailable on iOS and Android ዶ/ር ተበጀ ሞላ፤ በዲከን ዩኒቨርሲቲ የትምህርት ፖሊሲና የማኅበራዊ ፍርትህ ተመራማሪና መምህር ናቸው። ሰሞኑን "Africa-born Communities Are Filling Critical Labour Market Gaps" በሚል ርዕስ ስለፃፉት መጣጥፋቸው ያስረዳሉ።አንኳሮችየአፍሪካ ተወላጆች ለአውስትራሊያ ምጣኔ ሃብት ያበረከቷቸው አስተዋፅዖዎችአፍሪካውያን አውስትራሊያውያን በአብዛኛው የተሠማሩባቸው የሥራ መስኮችተግዳሮቶችና ስኬቶችተጨማሪ ያድምጡ"በማኅበረሰቡ ውስጥ 1 ነጥብ 5 ከማንሞላ አፍሪካውያን 35 በመቶ የእሥረኞች ቁጥር ከእኛ መሆኑ በእጅጉ ሊያሳስበን ይገባል" ዶ/ር ተበጀ ሞላተጨማሪ ያንብቡAfrica-born Communities Are Filling Critical Labour Market GapsShareLatest podcast episodesበጅሮንድ ጂም ቻልመርስ የአውስትራሊያ ብሔራዊ ባንክ የወለድ ጭማሪ በዋነኛነት ከመንግሥት ወጪ ጋር የተገናኘ አይደለም አሉኢትዮጵያ በሱዳን መንግሥት የተሰነዘረበትን ክስ መሠረተ ቢስ ስትል ውድቅ አደረገች"በጎ መሥራት ለራስም፤ ለማኅበረሰብም ጠቃሚ ነው። ሁላችንም መንፈሳችንን ወደ በጎ መንገድ መርተን ምሳሌ እንድንሆን በአደራ መልኩ ለማኅበርሰቡ አሳስባለሁ" ወርቅነህ ባይህፕሬዚደንት ትራምፕ በሆርሙዝ ሰርጥ መተላለፊያ ተገትተው ያሉ መርከቦችን በተለያዩ ሀገራት ጥያቄ በእጀባ እንዲያልፉ እንደሚያደርጉ አስታወቁ