"በማኅበረሰቡ ውስጥ 1 ነጥብ 5 ከማንሞላ አፍሪካውያን 35 በመቶ የእሥረኞች ቁጥር ከእኛ መሆኑ በእጅጉ ሊያሳስበን ይገባል" ዶ/ር ተበጀ ሞላ14:37Dr Tebeje Molla. Credit: T.MollaSBS AmharicView Podcast SeriesFollow and SubscribeApple PodcastsYouTubeSpotifyDownload (7.68MB)Download the SBS Audio appAvailable on iOS and Android ዶ/ር ተበጀ ሞላ፤ በዲከን ዩኒቨርሲቲ የትምህርት ፖሊሲና የማኅበራዊ ፍርትህ ተመራማሪና መምህር ናቸው። ሰሞኑን "Africa-born Communities Are Filling Critical Labour Market Gaps" በሚል ርዕስ ስለፃፉት መጣጥፋቸው ያስረዳሉ።አንኳሮችየሰብዓዊ ፕሮግራም ኮታየወጣት አፍሪካውያን እሥር ቁጥር ከፍተኛነትየአፍሪካውያን - አውስትራሊያውያን የሥራ አጥነት መጠንና ዋነኛ ምክንያቶችተጨማሪ ያድምጡ"አውስትራሊያ ውስጥ 10 በመቶ ትውልደ ኢትዮጵያውያን ወሳኝ በሆኑ፤ ዝቅተኛ ክህሎትና ዕውቀት በሚጠይቁ የጤና ዘርፍ ተሠማርተው ይገኛሉ" ዶ/ር ተበጀ ሞላተጨማሪ ያንብቡAfrica-born Communities Are Filling Critical Labour Market GapsShareLatest podcast episodes#96 At a swimming lesson (Med)ኢትዮጵያ የሕዳሴ ግድብ በሱዳን ጎርፍ አስከትሏል በሚል በግብፅ የቀረበባትን ክስ ውድቅ አደረገች#95 Under the stars (Med)"ኢትዮጵያ ለእኔ ቤቴ ናት፤ ሀገሬ ናት። የትም ልሂድ የት፤ ወደ ቤቴ፣ ወደ ሀገሬ ልመለስ የምለው እናት ኢትዮጵያን ነው" ድምፃዊ ቫሔ ታልቢያን